|
|
|
ምድብ
አንድ |
 |
በዉጭ
አገር በኢትዮጵያ
ኤምባሲዎች
በዲፕሎማት ደረጃ
ሲያገለግሉ
ቆይተው ሥራቸውን
አጠናቀው
የሚመለሱ፡
|
 |
ኢትዮጵያ
መነግስት
በዲፕሎማት ደረጃ
የተመደቡ
እንዲሁም
አራአቸው
ተወዳድረው
የተቀጠሩት ውስጥ
የዲፕሎማቲክ
ማዕረግ ያላቸውና
የሥራ ጊዜያቸውን
ጨርሰው
የሚመለሱ፤
|
 |
በውጭ
አገር በሚገኙ
በውጭ ጉዳይ
ሚኒስቴር ዕዉቅና
ባገኙ ተቌማት
ውስጥ ተመድበው
ሲሰሩ የነበሩና
የዲፕሎማቲክ
ፓስፖርት
የተሰጣቸው
ኢትዮጵያውያን፤
|
 |
በመንግስት
ጥሪ የሚመጡ፤
|
|
| ቀረጥና
ታክስ ተከፍሎባቸው
የሚገቡ |
ከቀረጥና
ታከስ ነፃ የሚገቡ |
|
|
ምድብ
ሁለት |
 |
በኢትዮጵያ
መንግስት
ቀርነጫፍ ጽ/ቤት 3
ዓመትና ከዚያ
በላይ ያገለገሉና
የሥራ ጊዜያቸውን
ጨርሰው
የሚመለሱ፤
|
 |
በውጭ
አገር ያፈሩትን
ሀበት በአገር
ውስጥ ኢንቨስት
ለማድረግና
የሚመጡና
የኢንቨስትመንት
ፈቃድ
የተሰጣቸዉ፤
|
 |
አንድ
የትምህርት
ዘመንና ከዚያ
በላይ የከፍተኛ
ትምህርት
ሲከታተሉ ቆይተው
ትምህርታቸዉን
አጠናቀዉ
የሚመለሱ፤
|
 |
አምስት
ዓመትና ከዚያ
በላይ በዉጭ አገር
ቆይተዉ የሚመለሱ
ተመላሾችና
ስደተኞች፤
|
 |
በተራድኦ
የሚመጡ የዉጭ
ዜጎች፤
|
|
| ቀረጥና
ታክስ ተከፍሎባቸው
የሚገቡ |
ከቀረጥና
ታከስ ነፃ የሚገቡ |
|
|
|
ምድብ
ሶስት |
 |
አንድ
ዓመት በላይ
ከዓምስት ዓመት
በታች ውጭ አገር
ቆይተው የሚመለሱ
ተመላሾች
|
 |
ከሶስት
ዓመት በታች እስከ
አንድ ዓመት
ሠርተው የሚመለሱ
የቅርንጫፍ መ/ቤቶች
ሠራተኞች፤
የዲፐሎማቲከ
መዕረግ የሌላቸው
የዓለም አቀፍና
አህጉራዊ
ድርጅቶች
በልደረቦች፤
|
|
| ቀረጥና
ታክስ ተከፍሎባቸው
የሚገቡ |
ከቀረጥና
ታከስ ነፃ የሚገቡ |
|
|
If you are not able to read the Amharic font above please download and
install any Unicode font. or Click
here to install Geez Unicode for free.
|