ለአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ! (March 2, 2021)

ኤምበሲው እንኳን ለአንጸባራቂውና ዘመን ተሻጋሪው የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የከፍታ ምልክት ለሆነው የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል!

Ethiopian Embassy in Washington D.C wishes you a wonderful celebration of 125th Anniversary of Adwa Victory.

Adwa symbol of Ethiopian Unity

0 replies

Leave a Reply

Want to join the discussion?
Feel free to contribute!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *