አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም በአሜሪካ ሴኔት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ ከሆኑት ሴናተር ቴድ ክሩዝ ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ

አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም በአሜሪካ ሴኔት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ ከሆኑት ሴናተር ቴድ ክሩዝ ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ። ክቡር አምባሳደሩ ከሴናተሩ ጋር ሲገናኙ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን በዚህ ውይይታቸውም በአፍሪካ ንኡስ ኮሚቴ ሥራ እንዲሁም ንኡስ ኮሚቴው አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ከማሳደግ አንጻር ባለው ሚና ላይ ተወያይተዋል። ሁለቱም ወገኖች በዩናይትድ ስቴትስ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር የበለጠ ተቀራርበው ለመስራት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። ውይይታቸውም በዋና ዋና የጋራ ጉዳዮች እና በተለያዩ ዘርፎች ትብብርን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ነበር።

Ambassador Binalef Andualem met with Senator Ted Cruz, who chairs the Africa subcommittee of the Senate Foreign Relations Committee. This meeting, their second, underscored a commitment to ongoing communication. They exchanged views on the work of the Africa subcommittee and its role in enhancing U.S.-Africa relations. Both parties expressed a strong desire to collaborate more closely to strengthen the bilateral relationship between the United States and Ethiopia. Their discussions focused on key areas of mutual interest and the potential for increased cooperation across various sectors.

0 replies

Leave a Reply

Want to join the discussion?
Feel free to contribute!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *