የማይቀርበት ታላቅ የበይነ መረብ (ዙም) ጉባኤ ጥሪ! የታላቁ አድዋ ድል 125ኛ ዓመት የድል በዓል መታሰቢያ (March 4, 2021)

በዋሽንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ 125ኛው የአድዋ ድል በዓል መታሰቢያ በመጪው ቅዳሜ ማርች 6/2021 ከቀኑ 12:00 PM (EST) ጀምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ አርቲስቶች፣ የኮሚኒቲ ተወካዮች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና መላው አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት ለማክበር ዝግጅቱን አጠናቋል።


የእለቱ የክብር እንግዶች
ክቡር አቶ ደመቀ መኮነን – የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ክብርት ዶ/ር ሂሩት ካሳው – የኢፌዲሪ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር
ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ – በአሜሪካ፣ ጃማይካ እና ፓናማ የኢፌዲሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር

በእለቱ የአድዋ ድል እና የአሁኑ ትውልድ አገራዊ ሃላፊነት ዙሪያ በምሁራን ገለፃ ይደረጋል፣ ተውኔት፣ ግጥምና እና የተለያዩ የጥበብ ስራዎች ይቀርባሉ።


ኑ ታላቁን ድል አብረን እንዘክር!

አድዋ የኢትዮጵያውያን አንድነትና የከፍታ ምልክት!


Adwa125th 

May be an image of 4 people and text that says 'የአድዋ ድል በዓል በመላው አሜሪካ ይከበራል ድዋ 125 የድልበዓል h1888-2013ዓ.ም. ከ1888- 2013ዓ.ም የዕለቱ የክብር እንግዶች ክቡርአምባሳደር ፍፁምእረጋ የባሕልኖቱሪዝም ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ረ/ፕሮፌሰር አበባው አያሌው የታሪክ ምሁር Saturday March 6, 2021 12:00pm (DC Time) Virtual Zoom Celebration የስብሰባ መታወቂያ (Meeting ID): 896 4717 2802 ማለፊያ ቁጥር (Passce): 830499 ROWA 125 Ethiopian Embassy, Washington DC Phone 202 364 1200'
0 replies

Leave a Reply

Want to join the discussion?
Feel free to contribute!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *