Entries by Embassy Content Editor

”በአፍሪካ አህጉር የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ትስስር በመፍጠር የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት ይገባል ።”የቀድሞ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ

(ጥቅምት 22 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ): እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባኤ የቀደሞ መሪዎች በፓን አፍሪካኒዝም ዙሪያ ለወጣቶቹ ያላቸውን ልምድ አካፍለዋል ።በመድረኩ የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የአፍሪካ ህብረት 2063 ፍኖተ ካርታ ለወጣቶች ትኩረት ይሰጣል፥ ፓን አፍሪካኒዝም እሳቤ እና አስተሳሰብ እንዲያድግ እና በአህጉሩ እንዲጠናከር በርካታ ስራዎች መስራት እንደሚገባ ገልፀዋል። ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ውህደት እንዲኖር […]

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመገኘት በአሜሪካ ዲ ኤም ቪ እና አካባቢዉ የሚገኙ በኢንቨስትመንት እና ቢዝነስ የስራ መስኮች ላይ ከተሰማሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዊያን የዳያስፖራ አባላት ጋር ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ ም ውይይት አድርገዋል።

በእለቱም የዲያስፖራ አባላቱ አዲስ አበባ ከተማ በብራዚል ሪዮ ዲጄኔሮ የ2022 ሚላን ፓክት አዋርድ እና በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ በተካሄደዉ የC40 የአለም ከተሞች ስላሸነፈችው ሽልማት የተሰማቸዉን ኩራትና ደስታ ገልፀዋል። ከንቲባ አዳነች እስካሁን የተገኙ ድሎችም ሆነ ፈተናዎችን ለመሻገር በሚደረገዉ እንቅስቃሴ ዉስጥ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ሚና ወደር የለሽ እንደሆነም አንስተዋል።አሁንም አዲስ አበባን ከዲፕሎማቲክ ማእከልነቷ ባሻገር ለነዋሪዎቿ ምቹ የሆነችና እንደ ስሟ […]

“The Spirit of Pan-Africanism should be maintained by the current generation” – H.E Deputy Prime Minister and Foreign Minister Demeke Mekonnen

The African Youth Summit officially begins in Addis Ababa today (October 29), in the presence of DPM and FM Demeke Mekonnen as well as other notable guests from across Africa. In his opening remarks, DPM Demeke said that Africa should work for the advancement and benefit of the youth by taking advantage of the favorable […]

Deputy Prime Minister and Foreign Minister Demeke Mekonnen briefs diplomatic community in Addis

Deputy Prime Minister and Foreign Minister H.E. Demeke Mekonnen briefed today (October 21) Addis Ababa-based diplomats and representatives of international organizations about current developments in Ethiopia. The Deputy Prime Minister and Foreign Minister said Ethiopia is ready for the peace negotiations set to be held in South Africa, as the Government has been saying it […]

The Embassy held a Business Forum on Ethiopia’s AGOA Reinstatement with 50+ Companies

H.E. Dr. Eyob Tekalign, State Minister of Finance and H.E. Ambassador Dr. Seleshi Bekele held discussions with about 50 investors, manufacturers and exporting companies in the apparel and footwear sectors at a workshop organized by the Embassy of Ethiopia. The main focus of the workshop was to review the impacts of the termination of Ethiopia’s […]

H.E Ambassador Seleshi congratulated the winners of this year’s Nova Connections Impact Award.

The awardees includes Athlete Kenenisa Bekele for his extraordinary achievements in Athletics (Sport), “Eregnaye” Crew for their exemplery artwork of the popular drama, Dr. Henok Tesfaye for creating jobs to thousands of Ethiopians in the USA and back home and the final winner; Nigist Likke for her world class contribution in Film industry in the […]