የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነትን አንደኛ ዓመት በተመለከተ ከኢፌዴሪ መንግሥት የተሰጠ መግለጫEthiopia’s Government Statement on the anniversary of the signing of the “Agreement For Lasting Peace through a Permanent Cessation of Hostilities”

H.E. Mayor Adanech Abiebie honored with the distinguished Honorary Doctorate

H.E. Mayor Adanech Abiebie was honored with the distinguished Honorary Doctorate from Trinity International University of Ambassadors Corp. Florida and the prestigious Honorary Georgia Citizen Award.

the third round of two days of trilateral negotiation

Today, the third round of two-day trilateral negotiation on #GERD among #Ethiopia, Egypt, and Sudan kicked off in Cairo. The meeting is expected to make progress on unresolved technical and legal differences.
Ethiopia is guided by the principle of equitable & reasonable utilization of the Nile River and as per the Agreement on the Declaration of Principles signed in 2015 by the leaders of the three countries.

ዛሬ 3ኛውን ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት እና አለቃቀቅ ደንቦችና መመሪያዎች የሶስትዮሽ ድርድር በካይሮ ጀምረናል:: በድርድሩም ባልተፈቱ የቴክኒካል እና የህግ ማእቀፍ ጉዳዮች የተሻለ ውጤት ላይ ለመድረስ ትኩረት ይደረጋል:: ኢትዮጵያ በ2015 በመሪዎች ደረጃ የተፈረመው የመርሆች መግለጫ ስምምነት መሰረት ድርድሩን በፍትሃዊና ምክንያታዊ አጠቃቀም መርህ መሰረት ውጤት ላይ ለመድረስ ትሰራለች::

ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. 16ኛው የአገራችን የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲሪ. ኤምባሲ ተከበረ

16ኛው የአገራችን የሰንደቅ ዓላማ ቀን “የሰንደቅ አላማችን ከፍታ ለህብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና” በሚል መሪ ቃል የሚሲዮኑ መሪ ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ(ዶ/ር) እና ሁሉም የሚሲዮኑ ሰራተኞች በተገኙበት ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ተከብሯል።

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ በእለቱ ባስተላለፉት መልእክት ሰንደቅ አላማችን የአትዮጵያ ህዝቦች እኩልነት፣ አንድነት፣ ማንነትና ሕብረ-ብሄራዊነት መገለጫ እንዲሁም የሉዓላዊነታችን መሰረት መሆኑን ገልጸው ታሪክ ሠርተው ሰንደቅ አላማችንን ላስረከቡንን አባቶቻችን ምስጋና አቅርበዋል። አሁንም የአገር አንድነትና የባንዲራን ክብር ለማጽናት መሰዋትነት እየከፈለ ላለው ጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊትን እና ለሌሎች የፀጥታ አካላት ትልቅ ክብርና ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።
በመቀጠልም ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደትናንተናው ትውልድ ሰንደቅ ዓለማችንን በተለያዩ መድረክ ላይ ከፍ ለማድርግ በቁርጠኝነትና በትብብርና መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል። በመጨረሻም ክብረ-በዓሉ የኢትዮጵያን ብሔራዊ መዝሙር በመዘመርና ሰንደቅ ዓላማችን በመስቀል ተጠናቋል።

በ1947 ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰራው ባለ ጥቁርና ነጭ ፊልም በዲጂታላይዝድ መልኩ በኤምባሲው ለእይታ በቃ

በ1947 ዓ.ም ተሰርቶ ለእይታ የበቃው እና በአገራችን የመጀመሪያው ባለ ጥቁርና ነጭ ፊልም የሆነው “ሂሩት አባቷ ማነው” የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሳው በተገኙበት በዋሺንግተን ዲሲ ኤምባሲ ለእይታ ቀርቧል።
ፊልሙ ከ57 ዓመት በኋላ በዲጂታላይዝድ መልኩ ተሰርቶ ለህዝብ ለዕይታ መብቃቱ መንግስት የኪነ-ጥበብ ስራዎችን ለማሰደግ የሰጠውን ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው። ቀደምት የኪነ-ጥበብ ስራዎችን ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ዲጂታላይዝ ተደርጎ ለህዝቡ እንዲደርስ መደረጉ የአሁኑ ትውልድ ትላንትን ከዛሬ አገናኝቶ መመልከት እንዲችል የሚረዳ ከመሆኑም ባሻገር የአገራችንን ታሪክን ለማወቅ ትልቅ እድል ይፈጥራል።

የአሁኑ ትውልድ፣ በተለይም በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን እውቀታቸውንና መዋለንዋያቸውን በማፍሰስ የአገራችንን ኪነ-ጥበብ ስራዎችን ለማሳደግና የራሳቸውን አሻራ ለማስቀመጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ ተደርጓል።

The Embassy of Ethiopia highlighted Ethiopian Culture at Georgetown Art All Night

The Ethiopian Embassy is proud to have participated in Georgetown’s celebrated Art All Night event which is held annually in different cities around Washington D.C. to feature art, community, and culture.
The Embassy presented an array of traditional Ethiopian attire, Ethiopian Coffee Ceremony, food and showcased a glimpse of Ethiopia’s rich cultural heritage through breathtaking photography of our beautiful tourist destinations. This event was held within The African Union Mission to the USA compound; welcoming numerous participants that allowed the sharing and appreciation of our rich cultural heritage with a broad audience, fostering global unity and understanding.

H.E Ambassador Zelalem Birhan, Deputy Chief of Mission, graced the event as he attended the opening ceremony made by the African Union Ambassador, HE Hilda Suka-Mafudze. In her remarks, the Ambassador underscored the importance of such events to strengthen the unity and richness of global cultures, offering a platform for the exchange of heritage and art.
The Embassy of Ethiopia proudly showcased traditional Ethiopian attire and the beautiful diversity of Ethiopia’s tourist destinations through a photographic exhibit.
Ethiopian Airlines, took part in the event highlighting to participants the richly abundant, historical, and unique destinations Ethiopia has to offer to the world; furthermore, participants who were eager to visit Ethiopia were given useful information to prepare them for the unique experience, in a land of diverse cultures, ancient history, and breathtaking landscapes that awaits them in Ethiopia.
This significant event underscored the unity and richness of global cultures, offering a platform for the exchange of heritage and art. The Ethiopian Embassy remains committed to furthering these opportunities for cultural collaboration and understanding

Ethiopian New Year Gala

Ethiopian New Year Gala: A Night of Culture and Investment Opportunities
The Embassy of Ethiopia, hosted a gala celebration of the Ethiopian New Year. The event, organized in collaboration with The International Club of DC, showcased Ethiopia’s rich cultural heritage and presented a window into the abundant investment opportunities in the country.
The evening featured captivating performances and presentations, immersing guests in Ethiopia’s historical significance as the “Land of Origins” and the Cradle of Humankind. Attendees were treated to insights on tourism, business, and investment opportunities to explore Ethiopia’s treasures and discover its immense potential while enjoying Ethiopian cuisines, a night of cultural exchange and traditional drinks.

H.E Ambassador Zelalem Birhan, Deputy Chief of Mission, extended a warm welcome to attending guests and highlighted Ethiopia’s rich cultural heritage and relaying Ethiopia’s wealth extends beyond history, with UNESCO-recognized treasures like the Obelisks of Axum, rock-hewn churches of Lalibela, and the castles of Gondar. It’s a land intertwined with legends of the Queen of Sheba, the Ark of the Covenant, and the birthplace of coffee.
Furthermore, Ambassador Zelalem forwarded his appreciation to Mr. Sanjaya Hettihewa, President of International Club of DC and all that played a role in the eventful turnout of the evening, for co-hosting such an event with the embassy that will, not only, further and enrich the exchange of cultures but promote understanding among people and enhance our friendship.
The Ethiopian New Year celebration, which falls on September 11, except on leap year, which fell on September 12 2023 this year. The Ethiopian New Year is a testament to Ethiopia’s distinct calendar, with 13 months in a year, which reflects the nation’s rich history, ancient traditions, and religious heritage.

በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት ለአገራችን ሰላም፣ልማትና አንድነት ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታወቁ።

በዋሽንግተን የኢፌዲሪ ኤምባሲ የ2016 ዓም የዘመን መለወጫ ዋዜማ በዓልን በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ከሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት አክብሯል።
በአሜሪካ የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ባስተላለፉት መልዕክት አዲሱ ዓመት ካሳለፍናቸው ስኬቶችና ፈተናዎች ትምህርት በመቅሰም ለአገር የሚበጁትን እንደ ወረት ይዘን ለአገራችን ልማትና አንድነት ቃል የምንገባበት ወቅት ነው ብለዋል።
መጪውን አመት ከዛሬዋ ዋዜማ ቀን ጀምረን በአንድነት፣ በመተዛዘን፣ በመቻቻል፣ እና በመከባበር በአብሮነት ለጋራ ድል በአዲስ ልብና በአዲስ መንፈስ መነሳት ይኖርብናል ሲሉ ገልጸዋል።

ባሳለፍነው አመት በአገራችን በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸዉን ከእነዚህ መካከል ለአብነት የሚጠቀሰዉ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ጦርነት ቆሞ በድርድር መፍታት መቻሉ ፣ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 4ኛ ዙር የዉሃ ሙሌት በድል መጠናቀቁ ፣ ኢትዮጵያ ወደ ብሪክስ አባል ሀገራት መቀላቀልዋ ፣ ሌሎች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስኬቶች መገኘታቸዉ እና በአንጻሩም በአሁኑ ወቅት በአማራ እና ኦሮሚያ ክልል የሚታዩ የፀጥታ ችግሮች እንዲፈቱ ትኩረት አግኝተዉ እየተሰራባቸዉ እንዳለ አዉስተዉ ይህም ለቀጣይ ስኬቶቻችን ስንቅ እንደሚሆን ጠቁመዋል ።
አገራችን በገጠሟት ፈተናዎች ሁሉ ዳያስፖራው እውቀቱን፣ ገንዘቡንና ጉልበቱን ጭምር ሳይሰስት ላበረከተው አስተዋጽኦ ምስጋና ያቀረቡት አምባሳደር ስለሺ፤ አሁንም ወደማይናወጽ ሰላም፣ ልማትና አንድነት ለመሻገር ዳያስፖራው ገንቢ ሚናውን እንዲያጠናክር ጥሪ አቅርበዋል።
በዝግጅቱ ላይ የተሳተፉ የሀይማኖት አባቶችም አዲሱ ዓመት ሰላም የሰፈነበት፣ ዜጎች ተረጋግተው የሚኖሩበት እና አብሮነት የሚጎለብትበት እንዲሆን ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጠይቀዋል።
የዳያስፖራ አደረጃጃት ተወካዮችና ታዳሚዎች በበኩላቸው በአገራችን የሚታዩ የሰላም መደፍረሶችን በዘላቂነት ለመፍታት ሁሉም አካል ለንግግር ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ለአገራቸው የሚያደርጉት አስተዋጽኦ በአዲሱ ዓመትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።

The Ethiopian Embassy held an event that showcased Ethiopian New Year Celebration

In a lively and colorful event, guests were immersed in the rich cultural tapestry of Ethiopia at the Ethiopian New Year Celebration held at the Embassy of Ethiopia in collaboration with Things To Do DC/ Embassy Experiences. The evening was a vibrant showcase of Ethiopian traditions, offering a unique opportunity for participating guests to experience the Ethiopian New Year celebration.

The celebration commenced with a warm welcome from H.E Ambassador Seleshi Bekele, who emphasized the significance of the Ethiopian New Year and its deep-rooted cultural importance. His opening remarks set the tone for an evening filled with cultural exchanges and mutual appreciation.
Throughout the event, attendees were treated to a mesmerizing display of images and videos showcasing the diverse tourist attractions, cultural experiences, traditional Ethiopian dances, and enjoy authentic Ethiopian cuisines, each offering a taste of the nation’s unique flavours.
The event served as a bridge, allowing non-Ethiopian guests to gain a deeper understanding of the traditions and customs surrounding the Ethiopian New Year, leaving attendees with a newfound appreciation for the richness of Ethiopian culture.