Ethiopian Embassy Hosts Cultural Showcase in Washington, D.C.

The Embassy of Ethiopia in Washington, DC in collaboration with the International DC Club organized a promotional event aimed at showcasing Ethiopia’s tourism attractions.

H.E. Binalf Andualem, Extraordinary and Plenipotentiary Ambassador of Ethiopia to the United States of America, delivered welcoming remarks, emphasizing Ethiopia’s deep-rooted cultural heritage. He highlighted the country’s UNESCO-recognized treasures, including the Obelisks of Axum, the rock-hewn churches of Lalibela, and the castles of Gondar, ancient walled city of Harar, the unique cultures of the Omo Valley, the otherworldly Danakil Depression, Simien & Bale mountains. He expressed gratitude to both the participants and the event organizers, emphasizing that cultural exchange plays a key role in fostering global relationships.

A large number of American visitors participated in the event, during which they were encouraged to write their names in Amharic (Ge’ez script) and familiarize themselves with the Ethiopian alphabet.

The event also showcased how traditional Ethiopian clothing is made from hand-woven fabric, along with a video presentation highlighting Ethiopia’s historical monuments and tourist attractions.

The program featured a traditional food and drinks, and the Ethiopian coffee ceremony as key components. It was reported that many of the guests who attended the event expressed a strong interest in visiting Ethiopia to experience its tourist attractions first hand.

በአሜሪካን ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢንተርናሽናል ዲሲ ክለብ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን የቱሪዝም መስዕቦችን የሚያስተዋውቅ መድረክ አዘጋጀ።

በአሜሪካ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ካስመዘገበቻቸው ቅርሶች መካከል የአክሱም ሀውልት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ ጥንታዊቷ የሐረር ከተማ፣ የሰሜን እና ባሌ ተራሮችን ጨምሮ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ሃብቶች በርካታ መሆናቸውን በመክፈቻ ንግግራቸው አንስተዋል። እንዲህ አይነት የባህል መድረኮች ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ያለውን ጠቀሜታ በመግለጽ ተሳታፊዎችን እና አዘጋጆቹን አመስግነዋል።

በዝግጅቱ በርካታ አሜሪካውያን ጎብኚዎች የተሳተፉ ሲሆን ስማቸውን በአማርኛ (የግእዝ ፊደል) እንዲጽፉና የኢትዮጵያን ፊደሎች እንዲለማመዱ፣ የኢትዮጵያ የባህል ልብሶች ከተፈተለ ጥጥ እንዴት እንደሚሰሩ እንዲሁም የኢትዮጵያን ታሪካዊ ቅርሶችና የቱሪዝም ምስዕቦችን የሚያሳይ ቪዲዮ ለእይታ ቀርቧል፡፡

የኢትዮጵያ ባህላዊ ውዝዋዜ ትርኢት፣ ባህላዊ ምግብና መጠጦች፣ ባህላዊ የቡና አፈላል ስነስርዓት የዝግጅቱ አካል የነበሩ ሲሆን ዝግጅቱን ለመጎብኘት የመጡ እንግዶች የኢትዮጵያን የቱሪዝም መስዕቦችን በቀጣይ ወደ ኢትዮጵያ በመጓዝ ለመጎብኘት ፍላጎት ያደረባቸው መሆኑን ገልጸዋል ፡፡

0 replies

Leave a Reply

Want to join the discussion?
Feel free to contribute!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *