Our Pride and world-class carrier, Ethiopian Airlines Welcome to Atlanta!Embassy of Ethiopia, Washington, D.C. is thrilled to be part of
He also expressed a brighter window of growing Ethio-US business and investment collaboration.Ethio-US Business Forum held in Washington D.C in
H.E Ato Ahmed attended the IMF Group of 24 (G-24) conference to discuss efforts of securing sustainable and inclusive growth
Addis Ababa April 4/2023 (ENA) Ethiopians in the Diaspora have called on Egypt to change its counterproductive posture and find
በግብረ ኃይሉ እና አጠቃላይ በዳያስፖራው ማህበረሰብ የሚነሱ ከሰላምና ጸጥታ፣ ከህገ-መንግስት እና ሌሎች ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በደብዳቤ ለክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ
በእለቱም ይህ የአገር አንድነትና የልማት ቀንዲል ፕሮጀክት አጠቃላይ የግንባታ ሂደትና የደረሰበትን ደረጃ አስመልክቶ በክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ በኩል ገለጻ ተደርጓል።ይህ
Pleased to receive Azali Assoumani, President of the Union of Comoros. Ethiopia attaches importance to its r/ship with the Comoros
አዲስ አበባ መጋቢት 20/2015(ኢዜአ)፦የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገራዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።ስምምነቱንም የብሔራዊ
The Gurage people are a peace loving people that address any emerging issues through constructive engagements and dialogue. I am
መጋቢት 13/2015 ዓ.ም. (ው.ዒሚ.) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ

Our Pride and world-class carrier, Ethiopian Airlines Welcome to Atlanta!Embassy of Ethiopia, Washington, D.C. is thrilled to be part of this historic moment.H.E Ambassador Dr Eng Seleshi Bekele congratulates all the Ethiopian Airlines Management, Hartsfield–Jackson Atlanta International Airport and Ethiopian Community in Atlanta for working tirelessly to make this millstone come true. The direct flight will augment the bilateral trade and investment relations between Ethiopia and the USA.It also enhance sister city collaborations between Atlanta and Ethiopian counterparts, people to people ties, academic and art exchange.This non-stop four days a week flight opens additional window of opportunity for investors planning to explore multitude of investments options in Ethiopia. It also eases the burden connection flights and expected to attract thousands of tourists to visit Ethiopia’s breathtaking attractions.

በቅርቡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ከምዕመኑ እና ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በተደረገ ድጋፍ በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት በሳን ሚጌል አካባቢ ቦታ በመግዛት የሆህተ ሰማይ ወመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሃነስ ወቅድስት አርሴማ የአንድነት ገዳም የቤተ ክርስትያኗ ብጹዓን አባቶች፣ ምዕመኑ በተገኘበት ከሚያዚያ 15 2015 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።
ገዳሙ ከሚሰጠው መንፈሳዊ ተልኮ ባሻገር በአሜሪካ ብሎም በተለያዩ የአለም ክፍልች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ባህል፣ እሴቶችና በጎ ምግባርን የሚማሩበት ሁለገብ የአንድነት ማዕከል እንደሚሆንም ነው በእለቱ የተገለጸው።
በአሜሪካ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ እንደገለጹት ዘመናዊ ትምህርት ባልተስፋፋበት፣ ስልጣኔ እንደሰማይ ሩቅ በነበረበት ዘመንም ቤተክርስታያን ቁርበት ፍቃ፣ ቀለም በጥብጣ፣ በኢትዮጵያ ምድር የእውቀት ብርሃን እንዲፈነጥቅ አድርጋለች።
የተመሰረተው ገዳምም ከሃይማኖታዊ ተልዕኮው የሚሻገር ሁሉን አቀፍ የማህበረሰብ ልማት ማበልጸጊያ፣ የመላው የኢትዮጵያ ልጆች መሰባሰቢያ የአብሮነት ማዕከል ጭምር እንደሚሆን ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
ገዳሙ እቅዱ መሰረት የኢትዮጵያውያን መሰባሰቢያ፣ የህብረትና የእውቀት ማዕከል ይሆን ዘንድ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የኤምበሲው ድጋፍ እንደማይለይም ገልጸዋል።
ይህ ገዳም እንዲመሰረት ሃሰብ ከማመንጨት ጀምሮ አጠቃላይ ሂደቱን በኃላፊነት የመሩት የሰሜን ካሊፎርኒያና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ በበኩላቸው ገዳሙ የአገራችን ታሪክ ወደ አዲሱ ትውልድ የሚሸጋገርበት የኢትዮጵውያን ሃብት ነው ብለወል።
የኢትዮጵያን ረጂም ዘመን የተሻገረ ጥበብ፣ ታሪክ፣ የእደ ጥበብ ሙያዎች፣ ቋንቋ እና ሌሎች የሙያና የስነ ምግባር ላይ የሚያተኩሩ እስከ ዩኒቨርስቲ የሚደርሱ የትምህርት ማዕከላት እንደሚገነቡም ብጹ” አቡነ ቴዎፍሎስ ተናግረዋል።
ለገዳሙ መመሰርት በገንዘብ በእውቀትና በጸሎት የተረዱትን ሁሉ ያመሰገኑት ብጹ አቡነ ቴዎፍሎስ፣ አብዛኛው ስራ ወደፊት የሚከናወን በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፉን እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
ለገዳሙ ምስርታ የቦታ መግዣ ገንዘብ በማሰባሰብ እና በአጠቃላይ በደጋሙ መስርታ ሂደት አስተዋጽኦ ላደረጉ ግለሰቦች እና ተቋማትም የእውቅና ሰርትፊኬት ተበርክቶላቸዋል።
ካሊፎርኒያን ጨምሮ ከአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች፣ ከካናዳ፣ ከአውሮፓ፣ ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአለም ክፍሎች የመጡ በዝግጅቱ ታድመዋል።
ይሄን መሰል መንፈሳዊ አስተምህሮ ከስነ-ምግባር አስማምቶ ትውልድ ለማነጽ ለዚህ በመብቃቱ ደስታቸውን ገልጸዋል።
የገዳሙ ቋሚ ካቴድራል የሚሰራበት ቦታ ላይም ብጹዓን አባቶች እና ምዕመኑ በተገኘበት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል።
H.E Ambassador Seleshi Bekele attended the inaugural celebration of St. John the Baptist and St. Arsema Monastery (መጥምቁ ዮሃንስ ወቅድስት አርሴማ ገዳም) in San Miguel, California in the presence of Ethiopian Orthodox Tewahido Church Archbishops and church goers across the USA and beyond.
At the occasion Ambassador Seleshi made speech, congratulated the church goers and those worked tirelessly this symbolic monastery come to reality.
He also related the Church’s longstanding role in promoting Ethiopia’s cultural mosaic, history and unity in the USA.
His Holiness Abune Theophilos, Archbishop of Northern California, Nevada, and Arizona Diocese of Ethiopian Orthodox Tewahido Church and Member of the Holy Synod, praised those contributed to the purchase of the Monastery’s land and built infrastructure.
His Holiness mentioned Ethiopians across the USA and back home, from different religious backgrounds, passionately supported this Holy initiative.
According to the committee heads of the monastery, schools, meeting halls and other social engagement facilities will be developed to teach Ethiopia’s history culture, art and moral values, especially focusing the 2nd and 3rd generation of Ethiopian Americans.
On another note, over the weekend, the Embassy has closely worked with State Department officials and Ethiopian Foreign Affairs Ministry in coordinating efforts of repatriating diplomatic members from US citizens in Khartoum.
For this successful support, the US government has lauded the Government of Ethiopia and the Ethiopian National Defense Forces.
Lastly, H.E Ambassador Seleshi Bekele, representing Ethiopia, signed a Memorandum of Understanding between the Ministry of Irrigation & Lowlands of Ethiopia and The International Food Policy Research Institute (IFPRI).
This agreement expected to expand the efforts of improving water management strategies and climate resilient development; especially in the drought prone and lowlands of Ethiopia.



He also expressed a brighter window of growing Ethio-US business and investment collaboration.
Ethio-US Business Forum held in Washington D.C in collaboration between Embassy of Ethiopia, Washington, D.C., Corporate Council on Africa and Wafa Marketing & Promotion.
The forum brought key Ethiopian and US investors and corporate leaders to explore the abundant investment potentials in Ethiopia.
H.E Ahmed Shide, Ethiopia’s Finance Minister mentioned a wide range of measures taken by the government such as the national ease of doing business initiative, the revised commercial law, the newly launched public-private partnership program, comprehensive privatization and liberalization program.

He reaffirmed Ethiopia’s determination to bring sustainable peace, stability and economic development.
H.E Lelisse Neme, Ethiopian Investment Commissioner presented the conducive investment opportunities in Ethiopia including mining, agro-processing, construction, energy, tourism, technology, and manufacturing.
She also added that this is high time to invest in Ethiopia emphasizing the governments multifaceted incentives.
H.E Ambassador Seleshi Bekele, on his part expressed the Embassy’s readiness to support investment and trade flow through promoting opportunities that exist in Ethiopia, brokering knowledge that magnify and facilitate investment, and also providing better services for investors.
Mrs. Florizelle Lizer, President and CEO of the Corporate Council on Africa, also reassured her offices unwavering commitment to link US investors with Ethiopian counterparts and facilitate an increasing US investment in Ethiopia.
Several participants expressed their satisfaction by the forum content and commit for more investment in Ethiopia.
Dr Eng Seleshi Bekele
Ministry of Finance – Ethiopia

H.E Ato Ahmed attended the IMF Group of 24 (G-24) conference to discuss efforts of securing sustainable and inclusive growth amidst emerging challenges.
During the event, World Bank Group President David Malpass emphasized the ‘importance of concessional resources & the challenge of capital flowing away from development to fund advanced economies’
It was also expressed that the effects of COVID 19, climate change, geopolitical conflicts, debt burden, etc. exacerbated the global fuel and food price inflation.

Kristalina Georgieva, Managing Director of IMF stressed the need for an urgent globally coordinated measures to address the aforementioned challenges and reclaim a more economically stable and peaceful world.
Dr Eng Seleshi Bekele
Ministry of Finance – Ethiopia

Addis Ababa April 4/2023 (ENA) Ethiopians in the Diaspora have called on Egypt to change its counterproductive posture and find mutually beneficial agreements on the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD).

In a statement the diaspora issued yesterday, they noted that Ethiopia is the main source of the Nile by contributing 86 percent of the water to the Nile basin states while utilizing less than 1 percent of the potential for hydroelectric power.

Ethiopians are currently building the GERD on the Blue Nile that is financed entirely by Ethiopians and is a crucial project for the country’s development as it will provide clean, renewable energy and lift millions out of poverty.

About 65 percent of the 122 million of Ethiopia’s population have no access to any form of electricity. The much-needed electricity will facilitate economic growth for Ethiopia and the region, the statement elaborated.

The dam will promote regional cooperation and integration while offering opportunity for eleven countries of the Nile Basin to work together to manage the river’s resources more efficiently and effectively, it added.

The GERD is being built with the highest environmental and technical standards to achieve the objectives of the national electrification program and the execution of Ethiopia’s Climate-Resilient Green Economy Strategy.

According to the statement, Ethiopia has provided scientific evidence and expert testimonies that GERD will not significantly affect the flow of water downstream, and provided compelling arguments for the need for equitable use of the Nile’s resources by all countries in the region.

The diaspora further said they understand that the GERD has raised concerns in Egypt about the downstream effects on the Nile’s flow and water availability since Egyptians have been misinformed about the GERD for many years.

But on the contrary, the dam will provide several benefits to Egypt and Sudan, including increased water flow during dry seasons and decreased flooding events.

“We want to assure Egyptians that Ethiopians are committed to fair and equitable use of the Nile’s waters without harming our downstream neighbors. We recognize that the Nile River is a shared resource, and we support finding a mutually beneficial solution.”

As Ethiopians in the Diaspora, we reiterate our support for fair and equitable use of the Nile River and call on the Egyptian people and Egyptian Diaspora to question the misinformation about the GERD in Egypt’s mainstream media and embrace the spirit of friendship and cooperation by understanding that the GERD is a project of great national importance to Ethiopians that will benefit Egyptians by ensuring a reliable and predictable supply of water, that Ethiopians have the right to use their water resources for the development of its people and economy, in accordance with the principles of equitable and reasonable utilization without causing significant harm.

Efforts to destabilize Ethiopia by the regime in Egypt, will indeed affect the historical and diplomatic relations dating back to several thousand years, the long-term interest of the Egyptian people and make Ethiopians less trusting in cooperating on the GERD and future hydropower projects on the Nile, they warned.

The diaspora groups urged Egyptian leaders to engage in constructive dialogue with the leaders of Ethiopia regarding the GERD and steer away from their counterproductive posture of calling for a “binding agreement” on the GERD filling and the subsequent operations as an imposing instrument on water sharing that Ethiopians will never accept. The GERD can be a source of cooperation and collaboration between our two countries rather than a source of conflict, they underscored.

“Ethiopians believe that, through dialogue and understanding, peaceful and equitable agreements that benefit all parties involved can be realized to build a brighter future for all people in the Nile basin. Belligerent positions by Egyptian leaders stating ‘all options are open’ are contrary to the spirit of the 2015 Declaration of Principles signed by Ethiopia, Sudan and Egypt.”

According to the statement, such postures will surely harm Egypt’s long-term interest and impede trustful cooperation with the Ethiopian people and government.

They asked Arab League and its member states to refrain from interfering in the issue of the GERD, which is the sole concern of the three riparian countries (Ethiopia, Sudan and Egypt) and their shared regional organization (the African Union), which is mediating the talks to find ‘African Solutions to African Problems.’

The issues remaining on the table at the trilateral negotiations under the auspices of the African Union are being narrowed to a handful of critical matters on equity and justice, on which the Arab league nations have no business or legal right to be involved.

በግብረ ኃይሉ እና አጠቃላይ በዳያስፖራው ማህበረሰብ የሚነሱ ከሰላምና ጸጥታ፣ ከህገ-መንግስት እና ሌሎች ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በደብዳቤ ለክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ሰጥተዋል።

አምባሳደር ስለሺ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ባለፉት ዓመታት በአገራቸን ለውጥ እንዲመጣ ብሎም ሲደረጉብን የነበሩ ኢ-ፍትሃዊና ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ተጽእኖዎች በመቃዎም ግብረ ኃይሉ ላበረከተው አስተዋጽኦ አመስግነዋል።
በቃል እና በደብዳቤ የቀረቡ ጥያቄዎችን ለሚመለከተው የመንግስት አካል እንዲደርስ እንደሚያደርጉም ቃል ገብተዋል።

በእለቱም ይህ የአገር አንድነትና የልማት ቀንዲል ፕሮጀክት አጠቃላይ የግንባታ ሂደትና የደረሰበትን ደረጃ አስመልክቶ በክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ በኩል ገለጻ ተደርጓል።
ይህ ፕሮጀክት የመላው ኢትዮጵያውያን አሻራ ያረፈበት፣ የአገር አንድነት አቅም መገለጫ፣ በቅርቡም የሚሊዮኖችን ጓዳ በብርሃን ሊሞላ በግስጋሴ ላይ እንደሚገኝም ተገልጿል።

ህዳሴ ግድብ ከኢትዮጵያ አልፎ ለአካባቢው ማህበረሰብ የበዛ ትሩፋት የሚያጎናጽፍ፤ የቀጣናው አብሮ የማደግ ማሳያ እንደሚሆን ነው የተጠቆመው።
ባለፉት ዓመታት በግንባታው ሂደት በፋይናንስ፣ በፐብሊክ ዲፕሎማሲ እና በሙያ ሲያግዙ ለነበሩ በአገር ውስጥም በውጭም ለሚኖሩ ወገኖች ምስጋና ቀርቧል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ግድቡ እስኪጠናቀቅ ድረስ ሁሉን አቀፍ ድጋፋቸው እንደማይለይ ቃል ገብተዋል።
Dr Eng Seleshi Bekele
መጋቢት 24 ቀን 2015 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኤምባሲ,
ዋሽንግተን ዲሲ

Pleased to receive Azali Assoumani, President of the Union of Comoros. Ethiopia attaches importance to its r/ship with the Comoros and will work to further consolidate cooperation on various fields. Our discussions included bilateral, regional and multilateral issues of interest.
-H.E. Abiy Ahmed

አዲስ አበባ መጋቢት 20/2015(ኢዜአ)፦የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገራዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
ስምምነቱንም የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ታዜር ገብረእግዚአብሔርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተፈራርመዋል።
አቶ ታዜር በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት፤ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከዕለታዊ ስራዎች ጀምሮ በስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጋር በጋር ይሠራሉ።

የመግባቢያ ስምምነቱ የትብብር ሥራዎቹ ስርዓት የያዙና በሰነድ የተደገፉ እንዲሆኑም ያግዛል ብለዋል።
ስምምነቱ ሀገራችን ከተለያዩ ሃገራት ጋር የምታደርገውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚረዱ ተግባራትን ለማጠናከር እንደሚያስችላት አቶ ታዜር አብራርተዋል።
በተጨማሪም ሁለቱ ተቋማት ለፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦችን በጋራ ለማመንጨት የተመቻቸ ሁኔታ እንደሚፈጥርላቸውም ገልጸዋል።
አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በበኩላቸው ሁለቱ ተቋማት የተሰጣቸውን ተልዕኮ በመፈፀም በኩል በሥራ የሚገናኙባቸው ጉዳዮች በርካታዎች መሆናቸውን አንስተዋል።
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጪ ቢሮም ጭምር በመጋራት በትብብር የሚወጧቸው ተልዕኮዎች መኖራቸውንና በተለያዩ የሥራ እንቅስቃሴዎችም የመረጃ ልውውጥ እንደሚደረግ ጠቁመዋል።
የእስከ አሁኖቹ የጋራ ሥራዎች ስኬቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በሁለቱ ተቋማት አመራሮች ቁርጠኝነት ላይ ብቻ ተመስርቶ የነበረውን የትብብር ግንኙነት በሰነድ የተደገፈ ለማድረግ የመግባቢያ ስምምነቱ መፈረሙን ገልጸዋል።
ስምምነቱ ዲፕሎማቶች የሀገር ጥቅምና ብሔራዊ ደኀንነት በማስጠበቅ ረገድ በቂ ዝግጅት እንዲኖራቸው ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የሚያገኟቸውን የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች እንደሚያጠናክር አብራርተዋል።

The Gurage people are a peace loving people that address any emerging issues through constructive engagements and dialogue. I am pleased to have listened to the concerns and hopes they expressed in our discussions today.

– H.E. Abiy Ahmed

መጋቢት 13/2015 ዓ.ም. (ው.ዒሚ.) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባዔ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡
ክቡር ሚኒሰትሩ ከ50 ዓመት በኋላ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንዲሁም በታጂክስታንና በኒዘርላንድስ መንግስት አዘጋጅነት ዛሬ በጀመረውና እ.አ.አ ከማርች 22 – 24 ቀን 2023 ለሶስት ቀናት በኒውዮርክ ከተማ በሚካሄደው አለምአቀፍ የውሃ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያን በመወከል እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡

የጉባዔዉ ዋና ዋና የመወያያ ርእሰ ጉዳዮች ውሃ ለጤና፤ ውሃ ለዘላቂ ልማት፤ ውሃ ለአየር ንብረት እና አካባቢ፣ ውሃ ለትብብር የመሳሰሉት ሲሆኑ፤ በሶስት መድረኮች ማለትም፤ ውሃ ለዘላቂ ልማት፤ ውሃ ለአየር ንብረት እና አካባቢ እና ውሃ ለትብብር በሚሰኙት መድረኮች ላይ የኢትዮጵያ ልኡካን ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
ክቡር ሚኒስትሩ በኒውዮርክ በሚኖራቸው ቆይታ፤ ንጹህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ለሁሉም የሚለው ዘላቂ የልማት ግብን በተመለከተ፤ ድርቅና የአየር ንብረት ለውጥ እንደሀገር ያስከተለውን ተጽእኖ በሚመለከት፤ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ፋይዳንና ድርቅን የሚቋቋም የግብርና ስራዎችን በተመለከተ፤ እንዲሁም የውሃ ሀብትን በትብብር መጠቀምን አስመልክቶ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፡፡
በመድረኩ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋን ጨምሮ፤ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ – በአሜርካ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር፣ አቶ ፈጠነ ተሾመ-የኢትዮጵያ ሜትሪዮሎጂ ኢንቲትዩት ዳይሬክተር ጄነራል፤ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ- የተመድ ቋሚ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ሥልጣን አምባሳደር፣ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ተሳታፊዎች ናቸው፡፡