በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለማስቆም የቻሉትን ያህል እየደገፉ የሚገኙትን ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን። (July 26, 2020)

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለማስቆም የቻሉትን ያህል እየደገፉ የሚገኙትን ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን። ተጋግዘን ፍጥነታችንን ካልጨመርን በቅርብ እየታየ ያለው የስርጭት ፍጥነት አሳሳቢ ነው።

Thank you for your support. Your continued donations are important to stop the increasing trends of #COVID19 spread in #Ethiopia.

https://covid19.ethiopianembassy.org/



0 replies

Leave a Reply

Want to join the discussion?
Feel free to contribute!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *