ታላቅ የውይይት ጥሪ ፤ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ (May 22, 2021)

በመላው አሜሪካ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ወገኖቻችን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ:ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ “ለአገር ሉዓላዊነት በአንድነት” በሚል መሪ ቃል ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በተገኙበት እኤአ ሜይ 22 ቀን 2021 ምሽት 6:00 PM ጀምሮ ታላቅ የዙም ውይይት አዘጋጅቷል። በውይይቱ በአሁኑ ወቅት እንደ አገር የገጠሙን ፈተናዎች እና መፍትሄዎቻቸው፣ የአገራት ጣልቃ ገብነት፣ የታላቁ ህድሴ ግድብ እና ሌሎች ታላላቅ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለጻ ይደረጋል። የገጠሙን ፈተናዎች በድል ለመወጣት በአገር ውስጥም በውጭም የሚገኙ ኢትዮጵየታውያን ሚና ዙሪያም ምክክር ይደረጋል። ስለሆነም በዚህ ታላቅ ውይይት ላይ በመገኘት ለአገርዎ ያለዎትን አጋርነትን እንዲገልጹ በአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን። የዙም ውይይቱ መግቢያ አድራሻ ከታች ተያይዟል።

Meeting ID: 873 3525 1469

Passcode: 934218

https://us02web.zoom.us/j/87335251469?pwd=MHZwQS9YVmxOUVRQekFVZGU2WVhMdz09

May be an image of 1 person and text that says 'በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ዙሪያ በአሜሪካ ከዲያስፖራ ማኅበረሰብ ጋር የሚካሄድ የዙም ውይይት ለሃገር ሉአላዊነት በአንድነት ክቡር አምባሳደር ፍፁም አረጋ ቀን Saturday May 22, 2021 ሰዓት- -6:00pm የዜም አድራሻ 873 3525 1469 ኮድ -934218 በውይይቱ ላይ እንዲካፈሉ በአክብሮት ተጋብዘዋል Ethiopian Embassy, Washington DC Phone 202 364 1200 #ግድቡየእኔነው #ItsMyDam'
0 replies

Leave a Reply

Want to join the discussion?
Feel free to contribute!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *