በዋሽንግተን ዲሲ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ የአፍሪካ አምባሳደሮች ክለብ የውይይት እና የእራት ግብዣ ኩነት ተካሄደ
ተቀማጭነቱ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገ ሳይበር ዘብ የተሰኘ አማካሪ ድርጅት ዋሽንግቶን ዲሲ ከሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ጋር በመተባበር እ.ኤ.አ ኦክቶበር 30 ቀን 2025 ባዘጋጀው የአፍሪካ አምባሳደሮች ክለብ ምስረታ የማብሰሪያ ስነ-ስርዓት ላይ የአፍሪካን አህጉር ሰፊ ብዝሃነት እና እምቅ የመልማት አቅም ላይ በመገኘት ውይይት ያካሄዱ ዲፕሎማቶች፣ ፖሊሲ አውጭዎች፣ የቴክኖሎጂ ፈጣሪ ባለሙያዎች፣ የልማት አጋሮች የተገኙበት ኩነት ተካሂዷል። በአሜሪካ የኢትዮጵያ […]
