Entries by Embassy Content Editor

ክቡር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ከተከበሩ ኮንግረስማን Jerry L. Carl እና ኮንግረስማን Ronny Jackson ጋር ተገናኝተው

በአሜሪካ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ከተከበሩ ኮንግረስማን Jerry L. Carl እና ኮንግረስማን Ronny Jackson ጋር ተገናኝተው በኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነት ዙሪያ ተወያዩ። በውይይታቸው ሁለቱ ሀገሮች ከ120 አመታት በላይ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው መሆኑን እንዲሁም በአፍሪካ በህዝብ ብዛት ሁለተኛ የሆነችው ሀገራችን በፈጣን የኤኮኖሚ ዕድገት ላይ እንደምትገኝ እና የሁለቱ ሀገራት […]

በሰሜን አሜሪካ የአትሌቶች ማህበር አባላት $8,300.00 ዶላር የገንዘብ እና አንድ መጸዳጃ ቤት ለመስራት የአይነት ድጋፍ አደረጉ

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ሀሳብ አመንጪነት ለተጀመረው “ጽዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” ኢንሼቲቭ በሰሜን አሜሪካ የአትሌቶች ማህበር አባላት $8,300.00 ዶላር የገንዘብ እና አንድ መጸዳጃ ቤት ለመስራት የአይነት ድጋፍ አደረጉ። የማህበሩ ተወካዮች ዋሽንግተን በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በመገኘት ድጋፋቸውን በአሜሪካ የኢትየጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ አስረክበዋል። የማህበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት አትሌት ሀይሉ […]

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ከ“The Washington Diplomat – Ambassador Insider Series” መፅሄት ጋር ቃለ ምልልስ አደረጉ

እ.ኤ.አ. ሜይ 16 ቀን 2024 ዓ.ም. በአሜሪካ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ዘዋሽንግተን ዲፕሎማት ከተባለ መጽሔት ጋር ቃለ ምልልስ አደረጉ። በቃለ ምልልሱ ወቅት የማህበራዊ፣ ኤኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ይዘቶች ያሏቸው፤ አገራችንን ብሎም ቀጠናችንን እና አህጉራችንን የተመለከቱ በርካታ ጥያቄዎች የቀረቡላቸው ሲሆን ክቡር አምባሳደሩ በቂ ማብራሪያ እና ምላሽ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ እና አሜሪካ […]

The Ethiopian delegation led by Finance Minister Ahmed Shide, met with the WB’s Regional Africa VP….

The Ethiopian delegation led by Finance Minister Ahmed Shide, met with the WB’s Regional Africa VP for International Finance Corporation/IFC Sérgio Pimenta and the VP & Chief Risk, Legal and Sustainability Officer for Multilateral Investment Guarantee Agency/MIGA Ethiopis Tafara. The meetings discussed Ethiopia’s efforts and reforms to boost private sector investments, including recent opening of […]

A high level Ethiopian delegation led by the Finance Minister, H.E. Ahmed Shide had fruitful discussions with the World Bank Group (WBG)

A high level Ethiopian delegation led by the Finance Minister, H.E. Ahmed Shide and comprised of the Governor of the National Bank of Ethiopia Mamo Mihretu, Senior Advisor to the Prime Minister Teklewold Atnafu, Ambassador to the US Dr. Seleshi Bekeke. Finance State Minister Dr. Eyob Tekalign and other delegates, had fruitful discussions with the […]

በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮ-አሜሪካ የቢዝነስ እና የኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ

ዋሽንግተን ዲ.ሲ. የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ከዋፋ ማርኬቲንግ እና ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ-አሜሪካ ቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በዋሽንግተን ዲሲ አካሄደ። በዚሁ ፎረም ላይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የተገኙ ሲሆን በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልድ ኢትዮጵያውያን እና አሜሪካውያን ባለሀብቶች ተገኝተዋል። ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፤ ባለፉት ጥቂት […]

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተጣለበት 13ኛ ዓመት በዓል ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ተከበረ

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተጣለበት 13ኛ ዓመት በዓል ‘በህብረት ችለናል’ በሚል መሪ ቃል ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ተከበረ። በበዓሉ ላይ የሀይማኖት አባቶች፣ ምሁራን፣ የተለያዩ አደረጃጀት አመራሮች እንዲሁም ከዚህ ቀደም በተለያዩ ጊዜያት ለህዳሴ ግድቡ አስተዋጽኦ ያደረጉ እና አዳዲስ የዳያስፖራ አባላት የተሳተፉ ሲሆን በኤምባሲው በአካል ከተገኙት በተጨማሪ በርካታ ተሳታፊዎች በበይነ መረብ ተገኝተው ዝግጅቱን ተከታትለዋል። […]

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ በብጹዕ አቡነ ቴዎፍሎስ በጽ/ቤታቸዉ ተቀብለዉ አወያይተዋል

እ.ኤ.አ ማርች 14/2024 በአሜሪካ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ስለሺ በቀለ በሰሜን ካሊፎርኒያ እና አካባቢዉ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በሆኑት በብጹዕ አቡነ ቴዎፍሎስ የሚመራ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን አሜሪካ አህጉረ ስብከት ኅብረት የልዑካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸዉ ተቀብለዉ አወያይተዋል። በዉይይቱ መክፈቻ የቡራኬ ፀሎት ከተካሄደ በኋላ ክቡር […]

H.E. Alfredo Nuvunga, the Ambassador of Mozambique to the United States, paid a courtesy visit to H.E. Dr. Seleshi Bekele, the Ambassador of Ethiopia to the United States.

Today, H.E. Alfredo Nuvunga, the Ambassador of Mozambique to the United States, paid a courtesy visit to H.E. Dr. Seleshi Bekele, the Ambassador of Ethiopia to the United States. During their meeting, the Ambassadors discussed the current state of the bilateral relationship between their two countries and shared ideas on how they could work together […]

የኢትዮጵያን እምቅ ታሪካዊ፣ ባህላዊ እና ተፈጥሯዊ እሴቶች ለአሜሪካዊያን ጎብኝዎች የሚያስተዋውቅ ዝግጅት

መጋቢት 1 ቀን 2016 ዓ.ም. በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ የኢትዮጵያን እምቅ ታሪካዊ፣ ባህላዊ እና ተፈጥሯዊ እሴቶች ለአሜሪካዊያን ጎብኝዎች የሚያስተዋውቅ ዝግጅት በርካታ ተሳታፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል፣የዝግጅቱ ዋና ዓላማ አገራችን ኢትዮጵያ በቱሪዝም መስክ ያላትን መስህብ ለአሜሪካዊያን ለማስተዋወቅና አገራችንን እንዲጎበኙ ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ ሲሆን፣ ’Things to do DC’ የተሰኘ ተቋም ዋሽንግተን ዲሲ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ […]