Entries by Embassy Content Editor

37th AU Summit deeply resonates with our Peoples’ quest for progress and development: FM Taye Atske-Selassie

The Minister of Foreign Affairs, H.E. Taye Atske-Selassie Amde, this morning addressed opening session of the 44th Executive Council of the African Union.In his remarks, the Minister stressed the crucial importance of this year’s AU Summit “Educate an African fit for the 21st Century.” He said, it profoundly resonates with the quest for progress and […]

ማዚ ፒሊፕ – ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የአሜሪካ ኒውዮርክ ኮንግረስ አባል እጩ ተወዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ማዚ ፒሊፕ በአሜሪካ ውስጥ ፖለቲከኛ ሲሆኑ፥ በእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ ጆርጅ ሣንቶስ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀም ራሳቸውን ለማበልጸግ ተጠቅመውበታል፤ ህግ ጥሰዋል የሚል ሪፖርት ከወጣባቸው በኋላ ከስልጣናቸው መልቀቃቸው ይታወሳል፡፡ በዚህም የኒውዮርክ ሦስተኛው ኮንግረስ ዲስትሪክት ያላለቀ 11 ወራት የስልጣን ዘመናቸውን ማን እንደሚያጠናቅቅ በምርጫ እንደሚወሰን ይጠበቃል፡፡ በዚህም ትውልደ […]

በWalters Art Museum የተዘጋጀው የኢትዮጵያን ጥበባዊ ትውፊቶች የሚያሳይ ኤግዚብሽን እየታየ ነው።

በአሜሪካ በሜሪላንድ ግዛት፣ በባልቲሞር ከተማ የሚገኘው Walters Art Museum ከጥንት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን ጥበባዊ ትውፊቶች የሚያሳይ ኤግዚቢሽን አዘጋጅቶ ለእይታ አቅርቧል። በኤግዚብሽኑ ላይ ከ200 በላይ ቅርሶችና ጥበባዊ ስራዎች ለእይታ ቀርበዋል። ኤግዚብሽኑ ዘመናትን ያስቆጠረ የኢትጵያን ባህላዊ፣ ሐይማኖታዊ እና ታሪካዊ ስራዎችን ለማሳየት ያለመ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ኤግዚብሽኑን ለማዘጋጀት ሰባት ዓመታት የወሰደ መሆኑን ገልጸዋል።አዘጋጆቹ አገራችን በዓለም አቀፍ […]

“ሠላም ፍትህና ዕድገት ለኢትዮጵያ” ከተሰኘ የዳያስፖራ ምሁራን ህብረት ጋር ውይይት ተካሄደ

“ሰላም፣ ፍትህ እና ዕድገት ለኢትዮጵያ” የተሰኘ የዳያስፖራ ምሁራን ህብረት አባላት የካቲት 1 ቀን 2016 ዓ.ም. ከክቡር አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በበይነ-መረብ መድረክ ውይይት አደረጉ።በውይይቱ ወቅት የህብረቱ አባላት በትኩረት ካነሱዋቸው ጉዳዮች መካከል በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵየዊያን ለሀገራቸው በእውቀታቸው፣ በገንዘባቸውና አቅማቸው በሚፈቅደው ሁሉ ለአገራቸው ሰላምና እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚገባቸው፣ […]

Prime Minister Abiy Ahmed has embarked on an in-depth review …….

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ የነበሩትን ስራዎች እና መሻሻሎች በጥልቀት መገምገም ጀምረዋል። ይህ በፌደራል እና የክልል ኃላፊነት ባላቸው የስራ ተዋንያን የሚደረገው ጠቃሚ ግምገማ በድኅረ ግጭት መልሶ ግንባታ እና በሰላም ስምምነት አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ነው። Prime Minister Abiy Ahmed has embarked on an in-depth review of the initiatives and progress in […]