Entries by Embassy Content Editor

128ኛዉ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል

128ኛዉ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ”አድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ስለሺ በቀለ በተገኙበት የካቲት 23/2016 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በድምቀት ተከብሯል። ክቡር አምባሳደር ዶ/ ር ስለሺ በቀለ በአሉን በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት የአድዋ ድል የአንድነት እና የትብብር ፅናት የታየበት የመላው ኢትዮጵያውያን ድል ሲሆን፣ […]

128ኛዉን የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል

የካቲት 22/2016 ዓ.ም 128ኛዉን የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ”አድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል በዩናይትድ ስቴትስ ምዕራባዊ ክፍል በሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት በበየነ መረብ በድምቀት ተከብሯል። የእለቱ የክብር እንግዳ በአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ለዝግጅቱ ተሳታፊዎች ባስተላለፉት መልዕክት የአድዋ ድል በዓል ለኢትዮጵያዊያኖች ብቻ ሳይሆን ለመላዉ ጥቁር ህዝቦች […]

አቶ ደመቀ መኮንን የአለምአቀፉ የጥቁር ህዝቦት የታሪክ የትምህርት የባህል ማዕከል ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ

(የካቲት 16 ቀን 2016ዓ.ም.አዲስ አበባ):-የቀድሞ የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአለምአቀፉ የጥቁር ህዝቦት የታሪክ የትምህርት የባህል ማዕከል ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሆነው ዛሬ ተመርጠዋል።ማዕከሉ ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤ ላይ ነው አቶ ደመቀን በኘሬዝዳንትነት የመረጠው።በዚሁ ጉባኤ ላይ አቶ ፀጋዬ ጨማ የማዕከሉ ዋና ፀሐፊ ሆነው ተመርጠዋል ። የጥቁር ህዝቦች ንቅናቄ […]

Today, Ambassador Seleshi Bekele had an engaging conversation with Congressman Jonathan Jackson

Today, Ambassador Seleshi Bekele had an engaging conversation with Congressman Jonathan Jackson, during which they recognized the significance of the relationship between the United States and Africa. They exchanged views on several topics, including AGOA, Ethiopia’s efforts to secure reliable access to the sea, and the current situation in Ethiopia. Both parties agreed to continue […]

37th AU Summit deeply resonates with our Peoples’ quest for progress and development: FM Taye Atske-Selassie

The Minister of Foreign Affairs, H.E. Taye Atske-Selassie Amde, this morning addressed opening session of the 44th Executive Council of the African Union.In his remarks, the Minister stressed the crucial importance of this year’s AU Summit “Educate an African fit for the 21st Century.” He said, it profoundly resonates with the quest for progress and […]

ማዚ ፒሊፕ – ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የአሜሪካ ኒውዮርክ ኮንግረስ አባል እጩ ተወዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ማዚ ፒሊፕ በአሜሪካ ውስጥ ፖለቲከኛ ሲሆኑ፥ በእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ ጆርጅ ሣንቶስ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀም ራሳቸውን ለማበልጸግ ተጠቅመውበታል፤ ህግ ጥሰዋል የሚል ሪፖርት ከወጣባቸው በኋላ ከስልጣናቸው መልቀቃቸው ይታወሳል፡፡ በዚህም የኒውዮርክ ሦስተኛው ኮንግረስ ዲስትሪክት ያላለቀ 11 ወራት የስልጣን ዘመናቸውን ማን እንደሚያጠናቅቅ በምርጫ እንደሚወሰን ይጠበቃል፡፡ በዚህም ትውልደ […]

በWalters Art Museum የተዘጋጀው የኢትዮጵያን ጥበባዊ ትውፊቶች የሚያሳይ ኤግዚብሽን እየታየ ነው።

በአሜሪካ በሜሪላንድ ግዛት፣ በባልቲሞር ከተማ የሚገኘው Walters Art Museum ከጥንት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን ጥበባዊ ትውፊቶች የሚያሳይ ኤግዚቢሽን አዘጋጅቶ ለእይታ አቅርቧል። በኤግዚብሽኑ ላይ ከ200 በላይ ቅርሶችና ጥበባዊ ስራዎች ለእይታ ቀርበዋል። ኤግዚብሽኑ ዘመናትን ያስቆጠረ የኢትጵያን ባህላዊ፣ ሐይማኖታዊ እና ታሪካዊ ስራዎችን ለማሳየት ያለመ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ኤግዚብሽኑን ለማዘጋጀት ሰባት ዓመታት የወሰደ መሆኑን ገልጸዋል።አዘጋጆቹ አገራችን በዓለም አቀፍ […]