Entries by Embassy Content Editor

የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በሜኔሶታ ከክልሉ ተወላጆች ጋር ውይይት አደረጉ

እ.ኤ.አ. ሜይ 3 ቀን 2025 የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ በአሜሪካ ሜኔሶታ ግዛት ነዋሪ ከሆኑ የክልሉ ተወላጅ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጋር በክልሉ እየተካሄደ ባለው የልማት ስራዎች እና ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ። ርዕሰ መስተዳድሯ በክልሉ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እና እየተካሄደ ስላለው የልማት እንቅስቃሴ እንዲሁም ከዳያስፖራው ምን እንደሚጠበቅ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በክልሉ ያለው […]

አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም በአሜሪካ ሴኔት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ ከሆኑት ሴናተር ቴድ ክሩዝ ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ

አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም በአሜሪካ ሴኔት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ ከሆኑት ሴናተር ቴድ ክሩዝ ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ። ክቡር አምባሳደሩ ከሴናተሩ ጋር ሲገናኙ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን በዚህ ውይይታቸውም በአፍሪካ ንኡስ ኮሚቴ ሥራ እንዲሁም ንኡስ ኮሚቴው አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ከማሳደግ አንጻር ባለው ሚና ላይ ተወያይተዋል። ሁለቱም ወገኖች በዩናይትድ ስቴትስ እና በኢትዮጵያ መካከል […]

“ሠላም ፍትህና ዕድገት ለኢትዮጵያ” ከተሰኘ የዳያስፖራ ምሁራን ህብረት ጋር ውይይት ተካሄደ

“ሰላም፣ ፍትህ እና ዕድገት ለኢትዮጵያ” የተሰኘ የዳያስፖራ ምሁራን ህብረት አባላት የካቲት 1 ቀን 2016 ዓ.ም. ከክቡር አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በበይነ-መረብ መድረክ ውይይት አደረጉ።በውይይቱ ወቅት የህብረቱ አባላት በትኩረት ካነሱዋቸው ጉዳዮች መካከል በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵየዊያን ለሀገራቸው በእውቀታቸው፣ በገንዘባቸውና አቅማቸው በሚፈቅደው ሁሉ ለአገራቸው ሰላምና እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚገባቸው፣ […]

The official transfer of “Tsehay” by the Italian government is a cause for great pride for Ethiopians!

Today is a day of great pride for Ethiopians as we celebrate the official handover of “Tsehay” by the Italian Government. I extend my immense gratitude to Prime Minister Giorgia Meloni for her support over the past year in facilitating its return. “Tsehay” is the first aircraft built in Ethiopia in 1935, under the collaborative […]

Prime Minister Abiy Ahmed has been awarded the prestigious FAO Agricola Medal

In a ceremony hosted by the United Nations Food and Agriculture Organization in Rome, Italy, Prime Minister Abiy Ahmed has been awarded the prestigious FAO Agricola Medal, according to the organization, for his vision, leadership and commitment to food security and nutrition as well as the pursuit of innovative solutions in wheat self-sufficiency in the […]

ኤምባሲዎች አድማሱና አውዱ የሰፋ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ማድረግ እንድሚጠበቅባቸው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ

(ጥር 18 ቀን 2016 ዓ.ም.አዲስ አበባ):-የኢፌዲሪ ምክትል ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ዓመታዊው የአምባሳደሮች ውይይት ዛሬ ሲጠናቀቅ የስራ መመሪያ በሰጡበት ወቅት ሚሲዮኖች የዲፕሎማሲ አድማስ ከፍ በማድረግ የኢትዮጵያን ተፈላጊነት ተደራሽ እና ተደማጭነት እንዲጨምር ለማድረግ መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል ። በማጠቃለያው ክቡር አቶ ደመቀ ያልደርሰንባችው አለም ሀገራት አከባቢዎች ትኩረት ሰጥተን ፣ግንኝነት እንዲጠናከር እንሰራለን እንዲሁም የሁለትዮሽ […]

DPM/FM Demeke meets UNICEF Regional Director

Deputy Prime Minister and Foreign Minister, H.E. Demeke Mokonnen, today met with the UNICEF Regional Director for Eastern and Southern Africa, Etleva Kadilli.During the meeting, Mr. Demeke appreciated UNICEF’s continued support of humanitarian assistance programs, particularly for vulnerable children.He requested that UNICEF scale up its support for the populations affected by conflict and climate change. […]

The Diplomatic Exhibition Would Help to Strengthen the Participation of Citizens

It has been stated that the Diplomatic Exhibition has made it possible to show Ethiopia’s centuries-old diplomatic journey and gain global support.In a press statement given to journalists today, the Spokesperson of the Ministry of Foreign Affairs, Ambassador Dr. Meles Alem, said that thousands of officials and workers from 126 institutions, in addition to citizens […]

Diplomats should foster foreign relations focused on forging consensus, friendship, cooperation and diversification of partnerships- Ambassador Taye Atse-Selassie

During today’s session of the Annual Ethiopian Ambassadors Retreat, various papers highlighting manifold regional and geopolitical shifts and issues of peace, security and development were presented by heads of missions, director generals, veteran diplomats as well as senior researchers from the Institute of Foreign Affairs.Foreign Policy Advisor to H.E. Prime Minister Abiy Ahmed and Minister, […]