Entries by Embassy Content Editor

Ethiopian Diaspora Demand Egypt to Change Counterproductive Posture on GERD

Addis Ababa April 4/2023 (ENA) Ethiopians in the Diaspora have called on Egypt to change its counterproductive posture and find mutually beneficial agreements on the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). In a statement the diaspora issued yesterday, they noted that Ethiopia is the main source of the Nile by contributing 86 percent of the water […]

የሰላምና አንድነት ማህበር የዋሺንግተን ዲሲ ግብረ ሃይል ተወካዮች በወቅታዊ የአገራችን ጉዳዮች ዙሪያ በኤምባሲያችን በመገኘት ውይይት አድርገዋል።

በግብረ ኃይሉ እና አጠቃላይ በዳያስፖራው ማህበረሰብ የሚነሱ ከሰላምና ጸጥታ፣ ከህገ-መንግስት እና ሌሎች ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በደብዳቤ ለክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ሰጥተዋል። አምባሳደር ስለሺ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ባለፉት ዓመታት በአገራቸን ለውጥ እንዲመጣ ብሎም ሲደረጉብን የነበሩ ኢ-ፍትሃዊና ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ተጽእኖዎች በመቃዎም ግብረ ኃይሉ ላበረከተው አስተዋጽኦ አመስግነዋል።በቃል እና በደብዳቤ የቀረቡ ጥያቄዎችን ለሚመለከተው የመንግስት አካል እንዲደርስ እንደሚያደርጉም ቃል […]

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት 12ኛ ዓመት የተመለከተ የዙም ውይይት በኤምባሲው አዘጋጅነት ተካሂዷል።

በእለቱም ይህ የአገር አንድነትና የልማት ቀንዲል ፕሮጀክት አጠቃላይ የግንባታ ሂደትና የደረሰበትን ደረጃ አስመልክቶ በክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ በኩል ገለጻ ተደርጓል።ይህ ፕሮጀክት የመላው ኢትዮጵያውያን አሻራ ያረፈበት፣ የአገር አንድነት አቅም መገለጫ፣ በቅርቡም የሚሊዮኖችን ጓዳ በብርሃን ሊሞላ በግስጋሴ ላይ እንደሚገኝም ተገልጿል። ህዳሴ ግድብ ከኢትዮጵያ አልፎ ለአካባቢው ማህበረሰብ የበዛ ትሩፋት የሚያጎናጽፍ፤ የቀጣናው አብሮ የማደግ ማሳያ እንደሚሆን ነው የተጠቆመው።ባለፉት ዓመታት […]

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ መጋቢት 20/2015(ኢዜአ)፦የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገራዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።ስምምነቱንም የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ታዜር ገብረእግዚአብሔርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተፈራርመዋል።አቶ ታዜር በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት፤ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከዕለታዊ ስራዎች ጀምሮ በስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጋር […]

የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባዔ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡

መጋቢት 13/2015 ዓ.ም. (ው.ዒሚ.) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባዔ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ክቡር ሚኒሰትሩ ከ50 ዓመት በኋላ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንዲሁም በታጂክስታንና በኒዘርላንድስ መንግስት አዘጋጅነት ዛሬ በጀመረውና እ.አ.አ ከማርች 22 – 24 ቀን 2023 ለሶስት ቀናት በኒውዮርክ ከተማ በሚካሄደው አለምአቀፍ የውሃ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያን በመወከል […]

Statement

As part of the implementation of the Pretoria Peace Agreement of November 2, 2022, the Ethiopian Government has established a “transitional justice process aimed at accountability, ascertaining the truth, redress for victims, reconciliation, and healing, consistent with the Constitution of FDRE and the African Union Transitional Justice Policy Framework.” The announcement made by the US […]

Invitation to Attend the EIC Annual Investment Forum, April 26-28, 2023

https://investethio.comDear Business Leaders,You are cordially invited to the Ethiopian Investment Commission’s (EIC) Annual Investment Forum, which will be held in Addis Ababa from April 26th to 28th, 2023. This premier forum provides a unique platform for engaging with high-level government officials, policymakers, and fellow investors from the private sector to explore attractive investment opportunities, discuss […]

Secretary of State Antony Blinken, announced more than $331 million in new humanitarian assistance for Ethiopia.

US Secretary of State, today announced more than $331 million in new humanitarian assistance for Ethiopia for the year 2023 through the Department of State and the U.S. Agency for International Development.According to a statement by State Department, the funding will provide life-saving support to those displaced and affected by conflict, drought, and food insecurity […]