አቶ ደመቀ መኮንን ከካዛኪስታን እና ከሰርቢያ የምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከካዛኪስታን እና ከሰርቢያ የምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ። በአዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ ጉባኤ እየተሳተፉ የሚገኙት አቶ ደመቀ፣ ኢትዮጵያ ከሌሎች አገራት ጋር የሚኖራትን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ አገራት ጋር ተወያይተዋል። የካዛኪስታን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካኔት ቱመሽ በኢትዮጵያ […]
