Entries by Embassy Content Editor

Demeke Calls AU Member States to Industrialize, Boost Intrastate Trade

The Deputy Prime Minister and Foreign Minister of Ethiopia, Demeke Mekonnen, said AU member states should redouble their efforts to industrialize and boost intraAfrican trade.Speaking at the Extra-Ordinary Summit on Industralization and Economic Diversification held in Niamey ,Niger today (November 23) DPM Demeke said industrialization determines whether Africa can transform its natural endowments into tradeable […]

Earlier today, Prime Minister Abiy Ahmed gave a training and mission direction on Ethiopia’s foreign relations policy at the African Leadership Excellence Academy. The training was attended by young and senior diplomats from the Ministry of Foreign Affairs and leadership of the Ministry.

ምክትል ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተነጋገሩ

(ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ): ምክትል ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር ራምታን ላማምራን ጋር ዛሬ ተነጋግረዋል።ኒጀር ርዕሰ መዲና ኒያሚ ውስጥ ነገ በሚጀምረው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ልዩ ስብሰባ ላይ ለመገኘት ኒያሚ የሚገኙት ምክትል ጠ/ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በወቅታዊ የአገራችን ሁኔታና በደቡብ አፍሪካ የተፈረመው […]

የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ

ለ22ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ የተካሄደው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የፕሮግራሙ አዘጋጆች፣ አስተባባሪዎች እና የውድድሩ ተሳታፊዎች ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት በመሥራታቸው ውድድሩ በስኬት ማጠናቀቅ እንደተቻለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።ለዚህም ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ለተወጡ ሁሉ በፀጥታ አካላት ስም ምስጋናውን አቅርቧል።

ጨረቃ ላይ ውሃን ለማግኘት እንዲሰራ ኃላፊነት የተሰጠው ኢትዮጵያዊ የናሳ ተመራማሪ-ዶክተር ኢንጂነር ብርሃኑ ቡልቻ

ወደ አሜሪካ ስመጣ የሚደግፈኝ አልነበረም፣ ነገር ግን ትልቅ ህልም ነበረኝ፡- ጨረቃ ላይ ውሃን ለማግኘት ላይ የሚሰራው ኢትዮጵያዊ የናሳ ተመራማሪኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ዶክተር ኢንጂነር ብርሃኑ ቡልቻ በጨረቃ ላይ ያለውን ውሃ የመለየት ችግር መፍትሄ ለመስጠት ከቡድን አጋሮቹ ጋር በመስራት ላይ የሚገኝ ሳይንቲስት ነው፡፡ተመራማሪው ከዚህ በፊት ጨረቃ ላይ ውሃ ለማግኘት የሚያስችል በመጠን አነስተኛ የሆነ ቁስ የኳንተም ፊዚክስ ቀመርን […]

The Government is committed for the implementation of the peace agreement – H.E Mr. Demeke Mekonnen

Deputy Prime Minister and Minister of Foreign Affairs, Mr. Demeke Mekonen, held discussion today (November 17) with the Special Envoy of the European Union for the Horn of Africa, Dr. Annette Weber, about the peace agreement and regional issues in his office.During the discussion, Minister Demeke said that the Ethiopian Government worked hard to reach […]

Progress on Delivery of Essential Medicines and Supplies to Tigray region

Progress on Delivery of Essential Medicines and Supplies to Tigray region The Ethiopian government, together with international organizations, has resumed the humanitarian aid that has been interrupted due to the resumption of the conflict in August.The Ministry of Health together with the National Disaster Risk Management Commission managed to deliver the first round of life-saving […]

ህዳር 5 ቀን 2015 ዓ.ም በዲሲ የሰላም እና አንድነት ግብረ-ኃይል ከኤምባሲው ጋር በመተባበር በአገራችን ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተከናውኗል።

በእለቱም ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ባሰተላለፉት መልዕክት በአሜሪካ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በአገራችን ተከስቶ በነበረው ጦርነት ሳቢያ ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት እና የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።“አሁን ወደ ራሳችን የምንመለስበት፣ ጉዳታችንን የምንጠግንበት፣ አንዳችን ላንዳችን እንቅፋት ሳንሆን አለኝታ፣ ፈጥኖ ደራሽ፣ አጽናኝ፣ እና አስታዋሽ የምንሆንበት ወቅት ነው” ሲሉም ገልጸዋል። እንደ ዲሲ […]