Entries by Embassy Content Editor

ምክትል ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተነጋገሩ

(ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ/ም አዲስ አበባ): ምክትል ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር ራምታን ላማምራን ጋር ዛሬ ተነጋግረዋል።ኒጀር ርዕሰ መዲና ኒያሚ ውስጥ ነገ በሚጀምረው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ልዩ ስብሰባ ላይ ለመገኘት ኒያሚ የሚገኙት ምክትል ጠ/ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በወቅታዊ የአገራችን ሁኔታና በደቡብ አፍሪካ የተፈረመው […]

የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ

ለ22ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ የተካሄደው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የፕሮግራሙ አዘጋጆች፣ አስተባባሪዎች እና የውድድሩ ተሳታፊዎች ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት በመሥራታቸው ውድድሩ በስኬት ማጠናቀቅ እንደተቻለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።ለዚህም ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ለተወጡ ሁሉ በፀጥታ አካላት ስም ምስጋናውን አቅርቧል።

ጨረቃ ላይ ውሃን ለማግኘት እንዲሰራ ኃላፊነት የተሰጠው ኢትዮጵያዊ የናሳ ተመራማሪ-ዶክተር ኢንጂነር ብርሃኑ ቡልቻ

ወደ አሜሪካ ስመጣ የሚደግፈኝ አልነበረም፣ ነገር ግን ትልቅ ህልም ነበረኝ፡- ጨረቃ ላይ ውሃን ለማግኘት ላይ የሚሰራው ኢትዮጵያዊ የናሳ ተመራማሪኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ዶክተር ኢንጂነር ብርሃኑ ቡልቻ በጨረቃ ላይ ያለውን ውሃ የመለየት ችግር መፍትሄ ለመስጠት ከቡድን አጋሮቹ ጋር በመስራት ላይ የሚገኝ ሳይንቲስት ነው፡፡ተመራማሪው ከዚህ በፊት ጨረቃ ላይ ውሃ ለማግኘት የሚያስችል በመጠን አነስተኛ የሆነ ቁስ የኳንተም ፊዚክስ ቀመርን […]

The Government is committed for the implementation of the peace agreement – H.E Mr. Demeke Mekonnen

Deputy Prime Minister and Minister of Foreign Affairs, Mr. Demeke Mekonen, held discussion today (November 17) with the Special Envoy of the European Union for the Horn of Africa, Dr. Annette Weber, about the peace agreement and regional issues in his office.During the discussion, Minister Demeke said that the Ethiopian Government worked hard to reach […]

Progress on Delivery of Essential Medicines and Supplies to Tigray region

Progress on Delivery of Essential Medicines and Supplies to Tigray region The Ethiopian government, together with international organizations, has resumed the humanitarian aid that has been interrupted due to the resumption of the conflict in August.The Ministry of Health together with the National Disaster Risk Management Commission managed to deliver the first round of life-saving […]

ህዳር 5 ቀን 2015 ዓ.ም በዲሲ የሰላም እና አንድነት ግብረ-ኃይል ከኤምባሲው ጋር በመተባበር በአገራችን ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተከናውኗል።

በእለቱም ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ባሰተላለፉት መልዕክት በአሜሪካ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በአገራችን ተከስቶ በነበረው ጦርነት ሳቢያ ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት እና የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።“አሁን ወደ ራሳችን የምንመለስበት፣ ጉዳታችንን የምንጠግንበት፣ አንዳችን ላንዳችን እንቅፋት ሳንሆን አለኝታ፣ ፈጥኖ ደራሽ፣ አጽናኝ፣ እና አስታዋሽ የምንሆንበት ወቅት ነው” ሲሉም ገልጸዋል። እንደ ዲሲ […]

IGF 2022 Registration

The 17th annual IGF meeting will be hosted by the Government of Ethiopia in Addis Ababa from 28 November until 2 December 2022. Registration is mandatory to participate in the meeting onsite in Addis Ababa or online. Please log in here to access the registration form and follow the instructions. You can also click here […]