ኤምባሲዎች አድማሱና አውዱ የሰፋ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ማድረግ እንድሚጠበቅባቸው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ
(ጥር 18 ቀን 2016 ዓ.ም.አዲስ አበባ):-የኢፌዲሪ ምክትል ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ዓመታዊው የአምባሳደሮች ውይይት ዛሬ ሲጠናቀቅ የስራ መመሪያ በሰጡበት ወቅት ሚሲዮኖች የዲፕሎማሲ አድማስ ከፍ በማድረግ የኢትዮጵያን ተፈላጊነት ተደራሽ እና ተደማጭነት እንዲጨምር ለማድረግ መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል ። በማጠቃለያው ክቡር አቶ ደመቀ ያልደርሰንባችው አለም ሀገራት አከባቢዎች ትኩረት ሰጥተን ፣ግንኝነት እንዲጠናከር እንሰራለን እንዲሁም የሁለትዮሽ […]
