Entries by Embassy Content Editor

The Spokesperson Of The Ministry Of Foreign Affairs Of Ethiopia, Weekly Press Briefing Summary (May 25, 2021)

Spokesperson of The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia, H.E. Ambassador Dina Mufti, gave the Ministry’s biweekly press briefing today (25 May 2021) to the media. In his presentation, the Ambassador focused on political diplomacy, Statements issued protesting decisions to infringe upon Ethiopia’s sovereignty,Press Freedomand diplomatic activities related to citizens and the economy. The Ministry […]

በሰሜን ካሮላይና የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ከ41 ሺህ ዶላር በላይ ድጋፍ አደረጉ (May 25, 2021)

በሰሜን ካሮላይና የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ከ41 ሺህ ዶላር በላይ ድጋፍ አደረጉ።   ድጋፉን የሰሜን ካሮላይና የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ድጋፍ አሰባሳቢ ግብረ ኃይል ተወካዮች በኤምባሲው ተገኝተው ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2013 ዓ.ም አስረክበዋል። ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በርክክቡ ወቅት ለአስተባባሪዎቹ እና ድጋፍ ላደረጉ ለጋስ ወገኖች ሁሉ ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል። በቀጣይም ግድቡ […]

ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይዋን የምታስተዳድርበት መንገድ ከውጭ ሊነገራት አይገባም፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (May 25, 2021)

ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይዋን የምታስተዳድርበት መንገድ ከውጭ ሊነገራት እንደማይገባ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ በአገሪቱ አመራሮች ላይ የጉዞ እገዳ ለመጣል መወሰኗን ተከትሎ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር ከሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ሲሰራ የቆየው ከውጭ ስለተገፋ ሳይሆን በአገር ውስጥ ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር ለማድረግ ትክክለኛ መንገድ ሆኖ ስላገኘው መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ መንግስት በኢትዮጵያ ፓርላማ […]

Press Statement: On the U.S. Decision to Impose Visa Restrictions on Ethiopian Officials (May 24, 2021)

The Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia finds it unfortunate to learn about the decision by the United States to continue exerting undue pressure on Ethiopia by imposing visa restrictions on Ethiopian officials. This is in addition to its previous decisions to restrict economic and security assistance to Ethiopia. In this regard, the […]

Press Statement: On the alleged use of “chemical weapons” in Tigray (May 23, 2021)

The Ministry of Foreign Affairs of the Federal Democratic Republic of Ethiopia noted the report published today on the Telegraph by Mr. Will Brown, the Africa correspondent of the magazine based in Nairobi, about the alleged use of “chemical weapons” in the Tigray region. He said, “…civilians in northern Ethiopia have suffered horrific burns consistent […]

በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ-ኢትዮጵያዉያን ጋር በአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል ( May 22, 2021)

በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ-ኢትዮጵያዉያን ጋር በአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ከ600 በላይ ተሳታፊዎች በተገኙበት ዛሬ ግንቦት 14 ቀን 2013 ዓ.ም ውይይት ተካሂዷል። ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በውይይቱ ባስተላለፉት መልዕክት በአሜሪካ የሚኖሩ የዳያስፖራ ወገኖች ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ አሜሪካን ጨምሮ የተለያዩ አገራት እና ተቋማት በኢትዮጵያ ላይ እየወሰዱት ያለውን ያልተገባ ተጽእኖ ለመቋቋም […]

A RESPONSE TO US SENATE RESOLUTION S. RES 97 ON MAY 19/21. (MAY 22, 2021)

Senate Resolution 97 and the Long-standing Cooperative Relationship Between Ethiopia and the United States WASHINGTON, D.C. – The Ethiopian Embassy expressed its disappointment over passage of S. Res. 97 by the U.S. Senate on May 19, 2021 and stressed the critical importance of strengthening the bilateral security collaboration to combat terrorism in the Horn of […]

ታላቅ የውይይት ጥሪ ፤ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ (May 22, 2021)

በመላው አሜሪካ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ወገኖቻችን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ:ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ “ለአገር ሉዓላዊነት በአንድነት” በሚል መሪ ቃል ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በተገኙበት እኤአ ሜይ 22 ቀን 2021 ምሽት 6:00 PM ጀምሮ ታላቅ የዙም ውይይት አዘጋጅቷል። በውይይቱ በአሁኑ ወቅት እንደ አገር የገጠሙን ፈተናዎች እና መፍትሄዎቻቸው፣ የአገራት ጣልቃ ገብነት፣ የታላቁ ህድሴ ግድብ እና ሌሎች […]

PM Meets With Community Members From Tigray, Amhara Regions (May 22, 2021)

Prime Minister Abiy Ahmed met with religious leaders, business community and academics from the Tigray and Amhara regional states. The discussion focused on ways and means of cooperating to support in the return and rehabilitation of displaced persons in the Tigray region, according to Office of the Prime Minister. A 15 person committee comprising federal […]