ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይዋን የምታስተዳድርበት መንገድ ከውጭ ሊነገራት አይገባም፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (May 25, 2021)
ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይዋን የምታስተዳድርበት መንገድ ከውጭ ሊነገራት እንደማይገባ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ በአገሪቱ አመራሮች ላይ የጉዞ እገዳ ለመጣል መወሰኗን ተከትሎ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር ከሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ሲሰራ የቆየው ከውጭ ስለተገፋ ሳይሆን በአገር ውስጥ ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር ለማድረግ ትክክለኛ መንገድ ሆኖ ስላገኘው መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ መንግስት በኢትዮጵያ ፓርላማ […]
