Entries by Embassy Content Editor

H.E. Ambassador Seleshi Bekele met with Senator Mike Rounds (R-SD)

Today, H.E. Ambassador Seleshi Bekele met with Senator Mike Rounds (R-SD). They discussed US-Ethiopia relations, AGOA and trade, the implementation of the Pretoria peace agreement, and humanitarian assistance. Ethiopia and the United States established diplomatic relations 120 years ago, and useful economic ties in aviation, coffee, and textile trade are expanding. Hundreds of thousands of […]

ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. 16ኛው የአገራችን የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲሪ. ኤምባሲ ተከበረ

16ኛው የአገራችን የሰንደቅ ዓላማ ቀን “የሰንደቅ አላማችን ከፍታ ለህብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና” በሚል መሪ ቃል የሚሲዮኑ መሪ ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ(ዶ/ር) እና ሁሉም የሚሲዮኑ ሰራተኞች በተገኙበት ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ተከብሯል። ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ በእለቱ ባስተላለፉት መልእክት ሰንደቅ አላማችን የአትዮጵያ ህዝቦች እኩልነት፣ አንድነት፣ ማንነትና ሕብረ-ብሄራዊነት መገለጫ እንዲሁም የሉዓላዊነታችን መሰረት መሆኑን ገልጸው ታሪክ ሠርተው […]

በ1947 ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰራው ባለ ጥቁርና ነጭ ፊልም በዲጂታላይዝድ መልኩ በኤምባሲው ለእይታ በቃ

በ1947 ዓ.ም ተሰርቶ ለእይታ የበቃው እና በአገራችን የመጀመሪያው ባለ ጥቁርና ነጭ ፊልም የሆነው “ሂሩት አባቷ ማነው” የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሳው በተገኙበት በዋሺንግተን ዲሲ ኤምባሲ ለእይታ ቀርቧል።ፊልሙ ከ57 ዓመት በኋላ በዲጂታላይዝድ መልኩ ተሰርቶ ለህዝብ ለዕይታ መብቃቱ መንግስት የኪነ-ጥበብ ስራዎችን ለማሰደግ የሰጠውን ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው። ቀደምት የኪነ-ጥበብ ስራዎችን ዘመኑ የደረሰበትን […]

The Embassy of Ethiopia highlighted Ethiopian Culture at Georgetown Art All Night

The Ethiopian Embassy is proud to have participated in Georgetown’s celebrated Art All Night event which is held annually in different cities around Washington D.C. to feature art, community, and culture.The Embassy presented an array of traditional Ethiopian attire, Ethiopian Coffee Ceremony, food and showcased a glimpse of Ethiopia’s rich cultural heritage through breathtaking photography […]