Entries by Embassy Content Editor

The embassy attended a Book Launch: Ketema Yifru: A Champion of Peace, Progress, and Pan-Africanism

Author Makonnen Ketema, son of Ketema Yifru; who’s father was a once prominent figure that served as a Foreign Minister; contributing a great deal to Ethiopian Foreign Policy, played a pivotal role in the creation of the Organization of African Unity and was instrumental in finding solutions to various conflicts across the African continent, has […]

HE Ambassador Dr. Seleshi Bekele met with Ethiopian ‘Mandela Washington Fellowship’ participants

Today, HE Ambassador Dr. Seleshi welcomed to the Embassy of Ethiopia, Washington, D.C., young Ethiopian professionals that participated at the 2023’s Mandela Washington Fellowship.Ambassador Seleshi made remarks and encouraged accomplishments of the young professionals’ career and congratulated them for representing their country as selected fellows of the Mandela Washington Fellowship as they represent brighter future […]

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ አሜሪካ መግባቱ ይታወቃል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ?? በዛሬው ምሽት ከጉያና ብሔራዊ ቡድን ?? ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 2- 0 በማሸነፍ በድል ተጠናቋል።በቨርጂኒያ ሴግራ ፊልድ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የአማካይ ተጫዋቹ ሽመልስ በቀለ በ11ኛው እና በ76ኛው ደቂቃ ለዋልያዎቹ የማሸነፊያ ግቦቹን ማስቆጠር ችሏል። በርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በስታዲየም በመገኘት ድጋፋቸውን በማሰማት ተከታትለዋል።ብሔራዊ ቡድኑ በአሜሪካ ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታውን ሐምሌ 29/2015 ከአትላንታ ሮቨርስ […]

The Embassy of Ethiopia and the U.S.-Africa Business Center have agreed to work closely to enhance trade and investment relations between Ethiopia and the United States.

Today, H.E. Ambassador Dr. Seleshi Bekele held discussions with Mr. Scott Eisner, President of the U.S.-Africa Business Center, U.S. Chamber of Commerce, and his team. The Ambassador briefed the team on investment opportunities and the various economic reform measures being implemented in Ethiopia to encourage the private sector and attract foreign investments, including liberalization of […]

Human Capital is the Entry Point to Sustaining Development: DPM and FM Demeke

A high-level delegation led by Deputy Prime Minister and Foreign Minister, H.E. Demeke Mekonnen is participating in “The African Human Capital Heads of State Summit” that is underway in Dar es Salaam, Tanzania.The Deputy Prime Minister and Foreign Minister took a part as a panellist in a high-level panel discussion on education entitled “Are We […]

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር ሼህ ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ የመሩት ልኡካን ቡድንን በዛሬው እለት ሐምሌ 18 ቀን 2015 ዓም በዋሺንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አካሂደዋል።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ በእለቱ ባደረጉት ንግግር የልኡካን ቡድኑ በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች ማለትም ዲኤምቪ ፣ ሚኒሶታ ፣ ዋሺንግተን ሲያትል እና ቴክሳስ ሂውስተን ያደረገዉ የስራ ጉብኝት የመጣበትን አላማ ለማሳካት ከፍተኛ ፋይዳ ያለዉ መሆኑን ጠቅሰው፤ በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የሚገኙ የኢትዮጵያ የሙስሊም ዳያስፖራ ተቋማት ፣ አደረጃጀቶች እና ማህበረሰብ በሀገራቸዉ ጉዳይ ላይ ከአሁን በፊት ያደርጉ የነበረዉን አስተዋጽኦ እና […]

Ethiopian Airlines celebrates its 25th anniversary on its commencement of its flight services to the United States

On July 19th, 2023 HE Ambassador Seleshi Bekele attended the momentous occasion and made remarks on the achievement of the milestone as Ethiopian Airlines expands its international network and enhances its presence in the United States. Furthermore, the Ambassador stated, in addition to the existing flight services to Washington, D.C. New York, Newark, Chicago and […]

State Minister Amb. Mesganu Reiterates Ethiopia’s Continued Commitment to SDGs

A high-level delegation is taking part in the United Nations High-Level Political Forum (HLPF) on Sustainable Development Goals at the UN Headquarters (SDGs) in New York City.State Minister for Foreign Affairs, H.E. Amb. Mesganu Arga in his statement at the Forum highlighted the myriad of progresses achieved with regards to the implementation of SDGs. He […]

በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የሚመራው ልዑካን ቡድን ጉብኝት

በባልቲሞር ከተማ Keffa Coffee የተሰኘ በቡና ንግድ ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊ አቶ ሳሙኤል ደምሴ ባለቤትነት የተቋቋመ የስፔሻሊቲ ቡና አስመጪ ድርጅት በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የሚመራው ልዑካን ቡድን ጉብኝት ተደረገ። Keffa Coffee, Inc. በአሜሪካ በሚገኘው Walmart የመገበያያ ተቋም የተቆላ ቡና በማስረከብ እንደሚሸጡና እስካሁን ለ1500 የWalmart ሱቆች የአገራችንን የቡና ምርት ለአሜሪካ ገበያ […]

በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያና የዳያስፖራ ሁለንተናዊ ተሳትፎን አስመልክቶ በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ ዳያስፖራዎችን ያሳተፈ የውይይት መድረክ በዋሺንግተን ዲሲ የኤፌዲሪ ኤምባሲ በሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓም ተካሄደ።

በውይይት መድረኩ ላይ ክቡር የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሰደር አርጋ፣ በዋሺንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምባሳደር ክቡር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ እና በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶር መሀመድ እንድሪስ የሚመራው የልኡካን ቡድን አወያይነት በኤምባሲው ግቢ ተከናውኗል።ክቡር አምባሳደር ምስጋኑ በእለቱ ባደረጉት ንግግር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ላይ በጋራ በመሆን ሳይከፋፈሉ […]