Entries by Embassy Content Editor

ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. 16ኛው የአገራችን የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዲሪ. ኤምባሲ ተከበረ

16ኛው የአገራችን የሰንደቅ ዓላማ ቀን “የሰንደቅ አላማችን ከፍታ ለህብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና” በሚል መሪ ቃል የሚሲዮኑ መሪ ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ(ዶ/ር) እና ሁሉም የሚሲዮኑ ሰራተኞች በተገኙበት ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ተከብሯል። ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ በእለቱ ባስተላለፉት መልእክት ሰንደቅ አላማችን የአትዮጵያ ህዝቦች እኩልነት፣ አንድነት፣ ማንነትና ሕብረ-ብሄራዊነት መገለጫ እንዲሁም የሉዓላዊነታችን መሰረት መሆኑን ገልጸው ታሪክ ሠርተው […]

በ1947 ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰራው ባለ ጥቁርና ነጭ ፊልም በዲጂታላይዝድ መልኩ በኤምባሲው ለእይታ በቃ

በ1947 ዓ.ም ተሰርቶ ለእይታ የበቃው እና በአገራችን የመጀመሪያው ባለ ጥቁርና ነጭ ፊልም የሆነው “ሂሩት አባቷ ማነው” የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሳው በተገኙበት በዋሺንግተን ዲሲ ኤምባሲ ለእይታ ቀርቧል።ፊልሙ ከ57 ዓመት በኋላ በዲጂታላይዝድ መልኩ ተሰርቶ ለህዝብ ለዕይታ መብቃቱ መንግስት የኪነ-ጥበብ ስራዎችን ለማሰደግ የሰጠውን ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው። ቀደምት የኪነ-ጥበብ ስራዎችን ዘመኑ የደረሰበትን […]

The Embassy of Ethiopia highlighted Ethiopian Culture at Georgetown Art All Night

The Ethiopian Embassy is proud to have participated in Georgetown’s celebrated Art All Night event which is held annually in different cities around Washington D.C. to feature art, community, and culture.The Embassy presented an array of traditional Ethiopian attire, Ethiopian Coffee Ceremony, food and showcased a glimpse of Ethiopia’s rich cultural heritage through breathtaking photography […]

Ethiopian New Year Gala

Ethiopian New Year Gala: A Night of Culture and Investment OpportunitiesThe Embassy of Ethiopia, hosted a gala celebration of the Ethiopian New Year. The event, organized in collaboration with The International Club of DC, showcased Ethiopia’s rich cultural heritage and presented a window into the abundant investment opportunities in the country.The evening featured captivating performances […]

በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት ለአገራችን ሰላም፣ልማትና አንድነት ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታወቁ።

በዋሽንግተን የኢፌዲሪ ኤምባሲ የ2016 ዓም የዘመን መለወጫ ዋዜማ በዓልን በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ከሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት አክብሯል።በአሜሪካ የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ባስተላለፉት መልዕክት አዲሱ ዓመት ካሳለፍናቸው ስኬቶችና ፈተናዎች ትምህርት በመቅሰም ለአገር የሚበጁትን እንደ ወረት ይዘን ለአገራችን ልማትና አንድነት ቃል የምንገባበት ወቅት ነው ብለዋል።መጪውን አመት […]

The Ethiopian Embassy held an event that showcased Ethiopian New Year Celebration

In a lively and colorful event, guests were immersed in the rich cultural tapestry of Ethiopia at the Ethiopian New Year Celebration held at the Embassy of Ethiopia in collaboration with Things To Do DC/ Embassy Experiences. The evening was a vibrant showcase of Ethiopian traditions, offering a unique opportunity for participating guests to experience […]

The embassy attended a Book Launch: Ketema Yifru: A Champion of Peace, Progress, and Pan-Africanism

Author Makonnen Ketema, son of Ketema Yifru; who’s father was a once prominent figure that served as a Foreign Minister; contributing a great deal to Ethiopian Foreign Policy, played a pivotal role in the creation of the Organization of African Unity and was instrumental in finding solutions to various conflicts across the African continent, has […]

HE Ambassador Dr. Seleshi Bekele met with Ethiopian ‘Mandela Washington Fellowship’ participants

Today, HE Ambassador Dr. Seleshi welcomed to the Embassy of Ethiopia, Washington, D.C., young Ethiopian professionals that participated at the 2023’s Mandela Washington Fellowship.Ambassador Seleshi made remarks and encouraged accomplishments of the young professionals’ career and congratulated them for representing their country as selected fellows of the Mandela Washington Fellowship as they represent brighter future […]

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ አሜሪካ መግባቱ ይታወቃል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ?? በዛሬው ምሽት ከጉያና ብሔራዊ ቡድን ?? ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 2- 0 በማሸነፍ በድል ተጠናቋል።በቨርጂኒያ ሴግራ ፊልድ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የአማካይ ተጫዋቹ ሽመልስ በቀለ በ11ኛው እና በ76ኛው ደቂቃ ለዋልያዎቹ የማሸነፊያ ግቦቹን ማስቆጠር ችሏል። በርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በስታዲየም በመገኘት ድጋፋቸውን በማሰማት ተከታትለዋል።ብሔራዊ ቡድኑ በአሜሪካ ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታውን ሐምሌ 29/2015 ከአትላንታ ሮቨርስ […]

The Embassy of Ethiopia and the U.S.-Africa Business Center have agreed to work closely to enhance trade and investment relations between Ethiopia and the United States.

Today, H.E. Ambassador Dr. Seleshi Bekele held discussions with Mr. Scott Eisner, President of the U.S.-Africa Business Center, U.S. Chamber of Commerce, and his team. The Ambassador briefed the team on investment opportunities and the various economic reform measures being implemented in Ethiopia to encourage the private sector and attract foreign investments, including liberalization of […]