DPM/FM Demeke Appreciates Bill and Melinda Gates Foundation’s Development Engagements in Ethiopia

Deputy Prime Minister and Foreign Minister, H.E. Demeke Mekonnen, today met with the founder and co-chairperson of the Bill and Melinda Gates Foundation, Mr. Bill Gates.
The two met during the 54th annual meeting of the World Economic Forum, which is taking place in Davos, Switzerland.

During their discussion, DPM/FM Demeke said the Bill and Melinda Gates Foundation has been an important development partner in health and agricultural sectors.
Mr. Demeke also extended his appreciation for the foundation’s activities to improve the lives and livelihoods of rural people. He also requested that the Bill and Melinda Gates Foundation expand their engagement in Ethiopia.
The founder and co-chairperson of the Bill and Melinda Gates Foundation, Bill Gates, said the foundation will continue to support key priority areas of development programs in Ethiopia.

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሜሪካና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አደረገ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሜሪካና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት በሚኖራቸው ተሳትፎና በሚጠበቅባቸው ድጋፍ ላይ ውይይት አደረገ።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕ/ር መስፈን አርአያ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት ባልተግባባንባቸው ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተመካክሮ መግባባት ለሀገራችን አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፣ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውን ለዚህ የበኩላቸውን ገንቢ አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚገባቸው ገልፀዋል፡፡

ስለ ሀገራዊ ምክክር መሰረታዊ ፅንሰ-ሀሳብ፤ ኮሚሽኑ ስለተቋቋመበት ዓላማና ስለሚመራበት የህግ ማዕቀፍ እንዲሁም ኮሚሽኑ ስለሚከተለው የአሰራር ሥርዓትና እስካሁን ስላከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት ገለፃና ማብራርያም በሌሎች የኮሚሽኑ አባላት ተሰጥቷል፡፡
በተጨማሪም በመድረኩ ላይ ኮሚሽኑ በአሜሪካና በካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በትብብር ስለሚሰራባቸው መንገዶች የተለያዩ ምክረ-ሀሳቦች ከተሳታፊዎች መቅረባቸውን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት

Ministry Launches Book That Highlights Journey of Modern Ethiopian Diplomacy from 1907-2023


The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia has launched a book today that documents major focuses of Ethiopian diplomacy from 1907 to 2023.
Spokesperson of the Ministry of Foreign Affairs, H.E. Ambassador Dr. Meles Alem handed over a copy of the book to the seasoned Ethiopian Diplomat, H.E. Ambassador Konjit Sinegiorgis at the book launching event today in the Science Museum.

H.E. Demeke Mekonnen, Deputy Prime Minister and Foreign Minister of Ethiopia, present at the ceremony, emphasized the need to highlight Ethiopia’s struggles to protect its interests and the role of its diplomats since the turn of the century.
The book is said to be an attempt to document the country’s diplomatic history, which will provide opportunities to continue doing what works, learn from mistakes, and correct course accordingly.
The book, written in Amharic, provides a bird’s-eye view on an array of issues, demonstrating the ups and downs in Ethiopian diplomacy since the establishment of the Foreign Ministry in 1907.

President Sahle-Work Zewde Officially Opens the Diplomatic Week Exhibition

President of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, H.E. Sahle-Work Zewde, officially opened the Diplomatic Week Exhibition today at the Science Museum.

Deputy Prime Minister and Foreign Minister H.E. Demeke Mekonnen, Senior Government officials, members of the diplomatic community, and distinguished guests attended the opening ceremony.
With the theme ‘From an African Hub to the World’, the exhibition aims to highlight Ethiopia’s diplomatic history, current diplomatic achievements, and potential for future diplomatic endeavors.
The exhibition will remain open to the public until February 2, 2024.

” የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት የሀገሪቱን ስኬታማ የዲፕሎማሲ ጉዞ አጉልቶ የሚያሳይ ነው ” የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

(ታኀሣሥ 30 ቀን 2016ዓ.ም. አዲስ አበባ):-የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት የሀገሪቱን ቀጣናዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ጉዞ አጉልቶ እንደሚያሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብር አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገልፀዋል ፡፡ #የኢትዮጵያ_የዲፕሎማሲ_ሳምንት አውደርዕይ ከጥር 02 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ “ከአፍሪካ መዲናነት እስከ ዓለም መድረክ” በሚል መሪ ሀሳብ በሳይንስ ሙዚየም ይከፈታል ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እንደገለጹት በኢትዮጵያ ሚሲዮኖች በኩል ዜጎችን ያማከለ የዲፕሎማሲ አገልግሎት እንዲረጋገጥ እየተሠራ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ሳምንት የሀገሪቱን ቀጣናዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ጉዞ አጎልቶ የሚያሳይ ነው፡፡

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=117740

Press Statement

🇪🇹 Calling all second-generation Ethiopians!

Are you a second-generation Ethiopian, currently living outside Ethiopia?
The Ethiopian government has introduced a unique opportunity specifically for second-generation Ethiopians abroad. This initiative, led by Prime Minister Abiy Ahmed, aims to help you rediscover and reconnect with your Ethiopian roots.

You are warmly invited to join a special homecoming program, which promises to be a journey of cultural reconnection and exploration of your rich Ethiopian heritage.
🔸Round 1: Connect to your Multi-Cultural Roots (Dec 2023 – Feb 2024)
🔸Round 2: Connect to Your Historical Roots (Feb 2024 – May 2024)
🔸Round 3: Leave your Legacy, Savour your Holiday (June 2024 – Sept 2024)
This is more than a journey—it’s a deep dive into the cultures, traditions, and history that make you uniquely Ethiopian. Plus, enjoy special discounts on Ethiopian Airlines and accommodations at the Skylight Hotel.
🗒️Mark your calendar! To learn more and register, visit https://visitethiopia.travel/back-to-your-origins/ and email your registration form to washington.embassy@mfa.gov.et
Seize this moment to explore, learn, and contribute to Ethiopia’s future. Spread the word, share this post, and let’s make this a grand reunion!

EthiopianDiaspora

CulturalHeritage

EthiopiaHomecoming

DiscoverEthiopia

” የመጪውን ትውልድ በአባይ ውሃ የመልማት መብት የሚጋፉ አቋሞችን ኢትዮጵያ አትቀበልም” – አምባሳደር ስለሺ በቀለ


(ታኀሣሥ 10 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ):-የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋና ተደራዳሪ አምባሳደር ስለሺ በቀለ(ዶ/ር)፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ዙሪያ ከግብፅና ሱዳን ጋር በተደረገው አራተኛ ዙር ድርድር ዙሪያ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።
ኢንጅነር ስለሽ በቀለ በመግለጫቸው፣የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር)ና የግብጽ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ሐምሌ 2015 ዓ.ም የሰጡትን አቅጣጫ ተከትሎ፣ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል አራት ዙር ድርድሮች መካሄዳቸውን ገልጸዋል።
አራተኛው ዙር የሶስትዮሽ ድርድር ከታህሳስ 7 እስከ 9 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየ ቢሆንም መቋጫ ሳያገኝ ተጠናቋል።
በአራቱ ዙር ድርድሮች በበርካታ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ቢደረስም ግብፅ በምታራምዳቸው ኢ-ፍትሃዊ አቋሞች ምክኒያት ቁልፍ በሆኑ አንዳንድ ጉዳዮች ላይ መስማማት አልተደረሰም።

በድርድሩ ኢትዮጵያ የመርሆዎች መግለጫ ስምምነትን መሰረት በማድረግ፣ ሶስቱ ሀገራት በፍትሃዊነት፣ በምክንያታዊነት እና በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት በማያደርስ ሁኔታ የአባይን ውሀ መጠቀም አለባቸው የሚለውን የጋራ ተጠቃሚነት አቋሟን ማራመዷን ዋና ተደራዳሪው አውስተውል።
ግብፅ በተቃራኒው የቅኝ ግዛት ዘመን አቋሞቿን ሳትቀይር የኢትዮጵያን የመጭው ትውልድ የመልማት መብት የሚጋፋ ሀሳቦችን ይዛ መቅረቧን ክቡር አምባሳደር ስለሺ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የመጪውን ትውልድ የመልማት መብት የሚጋፉ ማንኛውንም አካሄድ እንደማትቀበል ዋና ተደራዳሪው በመግለጫው አስገንዝበዋል።
ዓለም አቀፍ የድንበር ተሻጋሪ ህጎችንና መርሆዎችን መሰረት በማድረግ በድርድር ስምምነት ላይ ለመድረስ ኢትዮጵያ ሁሌም ዝግጁ መሆኗንም አረጋግጠዋል።

Press Statement on the 4th Round of Trilateral Negotiation on the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)