H.E. Ambassador Seleshi Bekele held a fruitful discussion with Mr. Nick Lagunowich, Pfizer’s

Yesterday, H.E. Ambassador Seleshi Bekele held a fruitful discussion with Mr. Nick Lagunowich, Pfizer’s Global President of Emerging Markets. A team of Pfizer’s executives will travel to Ethiopia to discuss the implementation of its ‘Accord for a Healthier World’ that aims to provide medicines and vaccines to 45 lower-income countries, including Ethiopia, on a not-for-profit basis. H.E. Ambassador Seleshi Bekele said the collaboration would help many people in these countries to get access to high-quality & effective medications

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል።

በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል።

ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል።

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በበኩላቸው የተነሱትን ጥያቄዎች እንደሚገነዘቡ፣ በድር ኢትዮጵያ አገራችን ኢትዮጵያ በገጠሟት ፈተናዎች ሁሉ አባላቱን አስተባብሮ የገንዘብ፣ የቁሳቁስ እና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ድጋፍ በማድረግ ላሳየው አጋርነት አመስግነዋል። ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።

በድርጅቱ ተወካዮች በኩል የተነሱ ጥያቄዎችን እና በጽሁፍ የቀረቡ መልዕክቶችን ለሚመለከታቸው የመንግስት ተቋማት እንደሚያደርሱም ቃል ገብተዋል።

The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia
Dr Eng Seleshi Bekele

ክቡር አምሳሳደር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ከሚገኙ ከ36 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ሰኔ 8/2015 ዓ.ም ውይይት አድርገዋል።

ውይይቱም በአገራችን ዘላቂ ሰላም ለመገንባት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች፣ የገጠሙ ፈተናዎችና መፍትሄዎቻቸው፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ ከቤተ-እምነቶች እና መኖሪ ቤቶች ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎች፣ በአገራችን ሰላምና አንድነት የዳያስፖራው ተሳትፎ፣ በሁለትዮሽ ግንኙነትና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር።

አምባሳደር ስለሺ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት በአገራችን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን መንግስት ሁሉን አቀፍ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝና ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የተወሰዱት እርምጃዎች ለአብነት አንስተዋል።

ከእምነት ተቋማትና ከመኖሪያ ቤቶች መፍረስ ጋር ተያይዞ ጥያቄዎች ለኤምባሲውም በአካልና በተለያዩ መንገዶች መቅረባቸውን ጠቁመው ህግን በማስከበር ሂደት ካለፉት ክፍተቶች በመማር መንግስት ህዝቡን ያመከለ አካሄዶችን እንደሚያስቀድም ጠቅሰዋል።

አገራችን ባለፉት ጥቂት አመታት ከውስጥም ከውጭም በገጠሟት ፈተናዎች ሁሉ ዳያስፖራው ላበረከተው ሁሉን አቀፍ ገንቢ አስተዋጽኦ አመስግነዋል።

ወቅቱ አገራችን ከነበሩባት ፈተናዎች ወጥታ ወደምትታወቅበት ሰላምና ፈጣን ልማት እንድትገባ ልዩነቶችን ወደጎን በመተው ለትውልድ የሚሻገር አሻራ ለማሳረፍ ሁለም ሊረባረብ እንደሚገባም አምባሳደር ስለሺ ተናግረዋል።

በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የአረብ ሊግ በተደጋጋሚ የሚያወጣቸው መግለጫዎችና አፍራሽ እንቅስቃሴዎች ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ጠቅሰው ኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሟን ሳታስደፍር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ከተመሰረተው አቋሟ ዝንፍ እንደማትል ገልጸዋል።

የውይይቱ ተሳታፊዎችም መንግስት ህግን ለማስከበር የሚወስዳቸው እርምጃዎች ንጹሃንን ለእንግልት የማያጋልጡ እንዲሆኑ፣ ለውይይት ቅድሚያ እንዲሰጥ፣ በዜጎች ላይ ኢ-ሰብዓዊ እርምጃ የወሰዱ አካላት ተጠያቂ እንዲሆኑ፣ የመረጃ ፍሰት እንዲጎለብት እና ሌሎች ሃሳቦች ያነሱ ሲሆን የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንድሚቀጥሉ አስታውቀዋል።

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል።በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል። ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል። ክቡር አምባሳደር ስለሺ በበኩላቸው የተነሱትን ጥያቄዎች እንደሚገነዘቡ፣ በድር ኢትዮጵያ አገራችን ኢትዮጵያ በገጠሟት ፈተናዎች ሁሉ አባላቱን አስተባብሮ የገንዘብ፣ የቁሳቁስ እና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ድጋፍ በማድረግ ላሳየው አጋርነት አመስግነዋል። ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። በድርጅቱ ተወካዮች በኩል የተነሱ ጥያቄዎችን እና በጽሁፍ የቀረቡ መልዕክቶችን ለሚመለከታቸው የመንግስት ተቋማት እንደሚያደርሱም ቃል ገብተዋል።

JOINT STATEMENT BY USAID AND MINISTRY OF FOREIGN AFFAIRS OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

Mayor Adanech concludes her successful working visit in Washington D.C.

H.E Adanech Abiebie, Mayor of Addis Ababa, concludes her fruitful working visit in Washington D.C.
In her weeklong Washington D.C mission, The Mayor held a series of bilateral discussions, field visits, experience sharing seminars and diaspora engagements.
She had a candid bilateral conversation with her Washington D.C. counterpart, Mayor Muriel Bowser, on ways of implementing the Sister-City Agreements signed in 2019.
The Mayors agreed to establish a working group aimed at invigorating the gaps and opportunities in terms of implementing the agreement and way forward.
H.E Ambassador Seleshi mentioned that the Embassy will continue bridging the offices of the two cities.
An experience sharing consultation forum was also held between the cities sectoral offices such as Health, educations, planning, economic development bureaus. In this forum, the respective offices presented their best practices and lessons to be taken.

Washington D.C sectoral offices vowed to provide capacity building trainings to Addis Ababa City experts on several fronts.
The Mayor and her Delegation paid several field visits including the capital river front redevelopment projects around Navy yard, D.C Water and recycling projects built by public and private partnerships.
In her last day of Washington D.C mission H.E Mayor Adanech Abiebie held a candid discussion with DMV area Ethiopia Diaspora Business Community where 200,000 USD was raised for the “Dine for Generation” project.
Mayor Adanech elaborated the conducive investment opportunities in Addis Ababa in the areas of technology, construction, health, hospitality, education and several others.
She also lauded Embassy of Ethiopia, Washington, D.C. for facilitating bilateral discussions, field tours in collaboration with Mayor office of D.C and organizing a fruitful diaspora engagements in coordination.
Prior to traveling to D.C, Mayor Adanench and her Delegation had a productive engagement with the City of Denver which was showcased by the signing of a Sister City Agreement with Addis Ababa.

Mayors Of Addis Ababa, Washington D.C, Discuss Implementation Of The Sister City Agreements.

The Mayor of Addis Ababa City, Adanaech Abiebie held a fruitful discussion with her Washington D.C. counterpart, Mayor Muriel Bowser.
The two mayors exchanged constructive ways of implementing the sister city agreements they have signed in 2019.


“We have agreed that we will work together and exchange experiences on the area of urban planning, revenue collection, transportation, healthcare, water treatment, working with surrounding cities and redeveloping by ensuring the benefit of residents through integrated development projects built by government and private partnerships”, Adanech tweeted following.
Addis Ababa City Delegation led by Mayor Adanech made several field visits and experience sharing consultations with respective Washington D.C government offices.
The visited sites include capital river front redevelopment projects around Navy yard , D.C Water and recycling projects built by public and private partnerships.
Dr Eng Seleshi Bekele
The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia

The Embassy held a successful fundraising and discussion in the presence of H.E Mayor Adanech Abiebie with DMV area Ethiopian Diaspora Business Community.

During the occasion the Embassy raised 200,000 USD for the “Dine for Generation” project.

In her remarks, H.E Mayor Adanech elaborated the conducive investment opportunities in Addis Ababa in the areas of technology, construction, health, hospitality, education and several others.

She also clarified the City Administration’s commitment to provide efficient services and resolve any obstacles that investors might face to operate their business activity.

They Mayor expressed her gratitude to supporters to the “Dine for Generation” project indicating this initiative’s grand role in transforming Ethiopia’s global image and creating multitude of opportunities.

H.E Ambassador Seleshi Bekele on his part reiterated the growing business and investment windows in Addis Ababa and the rest of the country.

He also lauded Ethiopian Diaspora for the unwavering support of national calls, adding that the projects funded by the ‘Dine for Generation” initiative would augment Ethiopia’s aspiration of becoming Africa’s top tourist destination.

Ambassador Seleshi reaffirmed the Embassy’s readiness in providing valuable information and link the business community with respective government offices in Ethiopia.

Participants of the DMV area diaspora business community expressed their keen interest of investing in Addis Ababa and other parts of the country.

They also vowed their continued support to “Dine for Generation” and other development initiatives.

During the event, a detailed information of Addis Ababa’s Investment opportunities and grand projects was presented by the Mayor’s Strategic Programes Office.

Ethiopian Airlines begins its first Atlanta flights to and from Addis Ababa.

Our Pride and world-class carrier, Ethiopian Airlines Welcome to Atlanta!Embassy of Ethiopia, Washington, D.C. is thrilled to be part of this historic moment.H.E Ambassador Dr Eng Seleshi Bekele congratulates all the Ethiopian Airlines Management, Hartsfield–Jackson Atlanta International Airport and Ethiopian Community in Atlanta for working tirelessly to make this millstone come true. The direct flight will augment the bilateral trade and investment relations between Ethiopia and the USA.It also enhance sister city collaborations between Atlanta and Ethiopian counterparts, people to people ties, academic and art exchange.This non-stop four days a week flight opens additional window of opportunity for investors planning to explore multitude of investments options in Ethiopia. It also eases the burden connection flights and expected to attract thousands of tourists to visit Ethiopia’s breathtaking attractions.

በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት በሳን ሚጌል አካባቢ የሚገኘው የአንድነት ገዳም ከሚያዚያ 15 2015 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።

በቅርቡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ከምዕመኑ እና ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በተደረገ ድጋፍ በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት በሳን ሚጌል አካባቢ ቦታ በመግዛት የሆህተ ሰማይ ወመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሃነስ ወቅድስት አርሴማ የአንድነት ገዳም የቤተ ክርስትያኗ ብጹዓን አባቶች፣ ምዕመኑ በተገኘበት ከሚያዚያ 15 2015 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።
ገዳሙ ከሚሰጠው መንፈሳዊ ተልኮ ባሻገር በአሜሪካ ብሎም በተለያዩ የአለም ክፍልች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ባህል፣ እሴቶችና በጎ ምግባርን የሚማሩበት ሁለገብ የአንድነት ማዕከል እንደሚሆንም ነው በእለቱ የተገለጸው።
በአሜሪካ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ እንደገለጹት ዘመናዊ ትምህርት ባልተስፋፋበት፣ ስልጣኔ እንደሰማይ ሩቅ በነበረበት ዘመንም ቤተክርስታያን ቁርበት ፍቃ፣ ቀለም በጥብጣ፣ በኢትዮጵያ ምድር የእውቀት ብርሃን እንዲፈነጥቅ አድርጋለች።
የተመሰረተው ገዳምም ከሃይማኖታዊ ተልዕኮው የሚሻገር ሁሉን አቀፍ የማህበረሰብ ልማት ማበልጸጊያ፣ የመላው የኢትዮጵያ ልጆች መሰባሰቢያ የአብሮነት ማዕከል ጭምር እንደሚሆን ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
ገዳሙ እቅዱ መሰረት የኢትዮጵያውያን መሰባሰቢያ፣ የህብረትና የእውቀት ማዕከል ይሆን ዘንድ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የኤምበሲው ድጋፍ እንደማይለይም ገልጸዋል።
ይህ ገዳም እንዲመሰረት ሃሰብ ከማመንጨት ጀምሮ አጠቃላይ ሂደቱን በኃላፊነት የመሩት የሰሜን ካሊፎርኒያና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ በበኩላቸው ገዳሙ የአገራችን ታሪክ ወደ አዲሱ ትውልድ የሚሸጋገርበት የኢትዮጵውያን ሃብት ነው ብለወል።
የኢትዮጵያን ረጂም ዘመን የተሻገረ ጥበብ፣ ታሪክ፣ የእደ ጥበብ ሙያዎች፣ ቋንቋ እና ሌሎች የሙያና የስነ ምግባር ላይ የሚያተኩሩ እስከ ዩኒቨርስቲ የሚደርሱ የትምህርት ማዕከላት እንደሚገነቡም ብጹ” አቡነ ቴዎፍሎስ ተናግረዋል።
ለገዳሙ መመሰርት በገንዘብ በእውቀትና በጸሎት የተረዱትን ሁሉ ያመሰገኑት ብጹ አቡነ ቴዎፍሎስ፣ አብዛኛው ስራ ወደፊት የሚከናወን በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፉን እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
ለገዳሙ ምስርታ የቦታ መግዣ ገንዘብ በማሰባሰብ እና በአጠቃላይ በደጋሙ መስርታ ሂደት አስተዋጽኦ ላደረጉ ግለሰቦች እና ተቋማትም የእውቅና ሰርትፊኬት ተበርክቶላቸዋል።
ካሊፎርኒያን ጨምሮ ከአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች፣ ከካናዳ፣ ከአውሮፓ፣ ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአለም ክፍሎች የመጡ በዝግጅቱ ታድመዋል።
ይሄን መሰል መንፈሳዊ አስተምህሮ ከስነ-ምግባር አስማምቶ ትውልድ ለማነጽ ለዚህ በመብቃቱ ደስታቸውን ገልጸዋል።
የገዳሙ ቋሚ ካቴድራል የሚሰራበት ቦታ ላይም ብጹዓን አባቶች እና ምዕመኑ በተገኘበት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል።