Entries by Embassy Content Editor

H.E Finance Minister Ahmed Shide, call up on American companies to invest in Ethiopia.

He also expressed a brighter window of growing Ethio-US business and investment collaboration.Ethio-US Business Forum held in Washington D.C in collaboration between Embassy of Ethiopia, Washington, D.C., Corporate Council on Africa and Wafa Marketing & Promotion.The forum brought key Ethiopian and US investors and corporate leaders to explore the abundant investment potentials in Ethiopia.H.E Ahmed […]

The Ethiopian delegation led by Finance Minister H.E Ato Ahmed Shide is participating in the 2023 WB-IMF Spring Meetings being held in Washington D.C.

H.E Ato Ahmed attended the IMF Group of 24 (G-24) conference to discuss efforts of securing sustainable and inclusive growth amidst emerging challenges.During the event, World Bank Group President David Malpass emphasized the ‘importance of concessional resources & the challenge of capital flowing away from development to fund advanced economies’It was also expressed that the […]

የሰላምና አንድነት ማህበር የዋሺንግተን ዲሲ ግብረ ሃይል ተወካዮች በወቅታዊ የአገራችን ጉዳዮች ዙሪያ በኤምባሲያችን በመገኘት ውይይት አድርገዋል።

በግብረ ኃይሉ እና አጠቃላይ በዳያስፖራው ማህበረሰብ የሚነሱ ከሰላምና ጸጥታ፣ ከህገ-መንግስት እና ሌሎች ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በደብዳቤ ለክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ሰጥተዋል። አምባሳደር ስለሺ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ባለፉት ዓመታት በአገራቸን ለውጥ እንዲመጣ ብሎም ሲደረጉብን የነበሩ ኢ-ፍትሃዊና ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ተጽእኖዎች በመቃዎም ግብረ ኃይሉ ላበረከተው አስተዋጽኦ አመስግነዋል።በቃል እና በደብዳቤ የቀረቡ ጥያቄዎችን ለሚመለከተው የመንግስት አካል እንዲደርስ እንደሚያደርጉም ቃል […]

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት 12ኛ ዓመት የተመለከተ የዙም ውይይት በኤምባሲው አዘጋጅነት ተካሂዷል።

በእለቱም ይህ የአገር አንድነትና የልማት ቀንዲል ፕሮጀክት አጠቃላይ የግንባታ ሂደትና የደረሰበትን ደረጃ አስመልክቶ በክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ በኩል ገለጻ ተደርጓል።ይህ ፕሮጀክት የመላው ኢትዮጵያውያን አሻራ ያረፈበት፣ የአገር አንድነት አቅም መገለጫ፣ በቅርቡም የሚሊዮኖችን ጓዳ በብርሃን ሊሞላ በግስጋሴ ላይ እንደሚገኝም ተገልጿል። ህዳሴ ግድብ ከኢትዮጵያ አልፎ ለአካባቢው ማህበረሰብ የበዛ ትሩፋት የሚያጎናጽፍ፤ የቀጣናው አብሮ የማደግ ማሳያ እንደሚሆን ነው የተጠቆመው።ባለፉት ዓመታት […]

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ መጋቢት 20/2015(ኢዜአ)፦የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገራዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።ስምምነቱንም የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ታዜር ገብረእግዚአብሔርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተፈራርመዋል።አቶ ታዜር በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት፤ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከዕለታዊ ስራዎች ጀምሮ በስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጋር […]

የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባዔ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡

መጋቢት 13/2015 ዓ.ም. (ው.ዒሚ.) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባዔ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ክቡር ሚኒሰትሩ ከ50 ዓመት በኋላ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንዲሁም በታጂክስታንና በኒዘርላንድስ መንግስት አዘጋጅነት ዛሬ በጀመረውና እ.አ.አ ከማርች 22 – 24 ቀን 2023 ለሶስት ቀናት በኒውዮርክ ከተማ በሚካሄደው አለምአቀፍ የውሃ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያን በመወከል […]

Statement

As part of the implementation of the Pretoria Peace Agreement of November 2, 2022, the Ethiopian Government has established a “transitional justice process aimed at accountability, ascertaining the truth, redress for victims, reconciliation, and healing, consistent with the Constitution of FDRE and the African Union Transitional Justice Policy Framework.” The announcement made by the US […]