ታላቅ የውይይት ጥሪ ፤ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ (May 22, 2021)
በመላው አሜሪካ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ወገኖቻችን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ:ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ “ለአገር ሉዓላዊነት በአንድነት” በሚል መሪ ቃል ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በተገኙበት እኤአ ሜይ 22 ቀን 2021 ምሽት 6:00 PM ጀምሮ ታላቅ የዙም ውይይት አዘጋጅቷል። በውይይቱ በአሁኑ ወቅት እንደ አገር የገጠሙን ፈተናዎች እና መፍትሄዎቻቸው፣ የአገራት ጣልቃ ገብነት፣ የታላቁ ህድሴ ግድብ እና ሌሎች […]
