Entries by Embassy Content Editor

Ethiopian Ambassadors Deliberate on GERD Negotiations and Utilization of Nile River

H.E. Ambassador Sileshi Bekele, the Chief GERD Negotiator for Ethiopia and H.E. Ambassador Reta Alemu, Director General of International Law at the Ministry of Foreign Affairs, gave briefings for Ethiopian Ambassadors on the successive rounds of the trilateral negotiations between Ethiopia, Egypt and Sudan.The two Ambassadors stated Ethiopia’s belief in the principle of equitable and […]

DPM/FM Demeke Appreciates Bill and Melinda Gates Foundation’s Development Engagements in Ethiopia

Deputy Prime Minister and Foreign Minister, H.E. Demeke Mekonnen, today met with the founder and co-chairperson of the Bill and Melinda Gates Foundation, Mr. Bill Gates.The two met during the 54th annual meeting of the World Economic Forum, which is taking place in Davos, Switzerland. During their discussion, DPM/FM Demeke said the Bill and Melinda […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሜሪካና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አደረገ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሜሪካና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት በሚኖራቸው ተሳትፎና በሚጠበቅባቸው ድጋፍ ላይ ውይይት አደረገ።የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕ/ር መስፈን አርአያ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት ባልተግባባንባቸው ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተመካክሮ መግባባት ለሀገራችን አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፣ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውን ለዚህ የበኩላቸውን ገንቢ አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚገባቸው ገልፀዋል፡፡ ስለ ሀገራዊ ምክክር […]

Ministry Launches Book That Highlights Journey of Modern Ethiopian Diplomacy from 1907-2023

The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia has launched a book today that documents major focuses of Ethiopian diplomacy from 1907 to 2023.Spokesperson of the Ministry of Foreign Affairs, H.E. Ambassador Dr. Meles Alem handed over a copy of the book to the seasoned Ethiopian Diplomat, H.E. Ambassador Konjit Sinegiorgis at the book launching event […]

President Sahle-Work Zewde Officially Opens the Diplomatic Week Exhibition

President of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, H.E. Sahle-Work Zewde, officially opened the Diplomatic Week Exhibition today at the Science Museum. Deputy Prime Minister and Foreign Minister H.E. Demeke Mekonnen, Senior Government officials, members of the diplomatic community, and distinguished guests attended the opening ceremony.With the theme ‘From an African Hub to the World’, […]

” የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት የሀገሪቱን ስኬታማ የዲፕሎማሲ ጉዞ አጉልቶ የሚያሳይ ነው ” የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

(ታኀሣሥ 30 ቀን 2016ዓ.ም. አዲስ አበባ):-የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት የሀገሪቱን ቀጣናዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ጉዞ አጉልቶ እንደሚያሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብር አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገልፀዋል ፡፡ #የኢትዮጵያ_የዲፕሎማሲ_ሳምንት አውደርዕይ ከጥር 02 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ “ከአፍሪካ መዲናነት እስከ ዓለም መድረክ” በሚል መሪ ሀሳብ በሳይንስ ሙዚየም ይከፈታል ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን […]

🇪🇹 Calling all second-generation Ethiopians!

Are you a second-generation Ethiopian, currently living outside Ethiopia?The Ethiopian government has introduced a unique opportunity specifically for second-generation Ethiopians abroad. This initiative, led by Prime Minister Abiy Ahmed, aims to help you rediscover and reconnect with your Ethiopian roots. You are warmly invited to join a special homecoming program, which promises to be a […]

” የመጪውን ትውልድ በአባይ ውሃ የመልማት መብት የሚጋፉ አቋሞችን ኢትዮጵያ አትቀበልም” – አምባሳደር ስለሺ በቀለ

(ታኀሣሥ 10 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ):-የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋና ተደራዳሪ አምባሳደር ስለሺ በቀለ(ዶ/ር)፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ዙሪያ ከግብፅና ሱዳን ጋር በተደረገው አራተኛ ዙር ድርድር ዙሪያ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።ኢንጅነር ስለሽ በቀለ በመግለጫቸው፣የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር)ና የግብጽ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ሐምሌ 2015 ዓ.ም የሰጡትን አቅጣጫ ተከትሎ፣ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና […]