Entries by Embassy Content Editor

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል። በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል። ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል። ክቡር አምባሳደር […]

ክቡር አምሳሳደር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ከሚገኙ ከ36 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ሰኔ 8/2015 ዓ.ም ውይይት አድርገዋል።

ውይይቱም በአገራችን ዘላቂ ሰላም ለመገንባት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች፣ የገጠሙ ፈተናዎችና መፍትሄዎቻቸው፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ ከቤተ-እምነቶች እና መኖሪ ቤቶች ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎች፣ በአገራችን ሰላምና አንድነት የዳያስፖራው ተሳትፎ፣ በሁለትዮሽ ግንኙነትና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር። አምባሳደር ስለሺ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት በአገራችን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን መንግስት ሁሉን አቀፍ […]

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል።በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል። ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል። ክቡር አምባሳደር ስለሺ […]

Mayor Adanech concludes her successful working visit in Washington D.C.

H.E Adanech Abiebie, Mayor of Addis Ababa, concludes her fruitful working visit in Washington D.C.In her weeklong Washington D.C mission, The Mayor held a series of bilateral discussions, field visits, experience sharing seminars and diaspora engagements.She had a candid bilateral conversation with her Washington D.C. counterpart, Mayor Muriel Bowser, on ways of implementing the Sister-City […]

Mayors Of Addis Ababa, Washington D.C, Discuss Implementation Of The Sister City Agreements.

The Mayor of Addis Ababa City, Adanaech Abiebie held a fruitful discussion with her Washington D.C. counterpart, Mayor Muriel Bowser.The two mayors exchanged constructive ways of implementing the sister city agreements they have signed in 2019. “We have agreed that we will work together and exchange experiences on the area of urban planning, revenue collection, […]

The Embassy held a successful fundraising and discussion in the presence of H.E Mayor Adanech Abiebie with DMV area Ethiopian Diaspora Business Community.

During the occasion the Embassy raised 200,000 USD for the “Dine for Generation” project. In her remarks, H.E Mayor Adanech elaborated the conducive investment opportunities in Addis Ababa in the areas of technology, construction, health, hospitality, education and several others. She also clarified the City Administration’s commitment to provide efficient services and resolve any obstacles […]

Ethiopian Airlines begins its first Atlanta flights to and from Addis Ababa.

Our Pride and world-class carrier, Ethiopian Airlines Welcome to Atlanta!Embassy of Ethiopia, Washington, D.C. is thrilled to be part of this historic moment.H.E Ambassador Dr Eng Seleshi Bekele congratulates all the Ethiopian Airlines Management, Hartsfield–Jackson Atlanta International Airport and Ethiopian Community in Atlanta for working tirelessly to make this millstone come true. The direct flight […]