Entries by Embassy Content Editor

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የ21ኛው ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የባለብዙ ወገን ልማት ባንኮችን ሞዴል ማሻሻል” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ውይይት ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ሰኔ 15/2015(ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የ21ኛው ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የባለብዙ ወገን ልማት ባንኮችን ሞዴል ማሻሻል” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ውይይት ላይ ተሳትፈዋል። በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው አዲስ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ስምምነት ጉባኤ ላይ አራት ነጥቦችን አንሥተው አጽንዖት ሰጥተዋል። ነጥቦቹም:- 1) ከዚህ በፊት ቃል የተገቡ ስምምነቶችን መተግበር እንደሚያስፈልግ2) የኮንሴሽናል ፋይናንስ አቅርቦትን ማሳደግ3) ወደ አረንጓዴ […]

DPM and FM Demeke Urges Equitable and Reasonable Use of the Nile

During the “2nd Afri-Run High-Level Forum on Equitable and Reasonable Utilisation of Transboundary Watercourses in Africa” held today at the Skylight Hotel in Addis Ababa, Deputy Prime Minister and Foreign Minister Demeke Mekonnen Hassen urged riparian states for an equitable and reasonable use of the Nile River. The Forum was conducted under the theme “African […]

H.E. Ambassador Seleshi Bekele held a fruitful discussion with Mr. Nick Lagunowich, Pfizer’s

Yesterday, H.E. Ambassador Seleshi Bekele held a fruitful discussion with Mr. Nick Lagunowich, Pfizer’s Global President of Emerging Markets. A team of Pfizer’s executives will travel to Ethiopia to discuss the implementation of its ‘Accord for a Healthier World’ that aims to provide medicines and vaccines to 45 lower-income countries, including Ethiopia, on a not-for-profit […]

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል። በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል። ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል። ክቡር አምባሳደር […]

ክቡር አምሳሳደር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ከሚገኙ ከ36 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ሰኔ 8/2015 ዓ.ም ውይይት አድርገዋል።

ውይይቱም በአገራችን ዘላቂ ሰላም ለመገንባት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች፣ የገጠሙ ፈተናዎችና መፍትሄዎቻቸው፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ ከቤተ-እምነቶች እና መኖሪ ቤቶች ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎች፣ በአገራችን ሰላምና አንድነት የዳያስፖራው ተሳትፎ፣ በሁለትዮሽ ግንኙነትና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር። አምባሳደር ስለሺ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት በአገራችን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን መንግስት ሁሉን አቀፍ […]

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል።በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል። ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል። ክቡር አምባሳደር ስለሺ […]

Mayor Adanech concludes her successful working visit in Washington D.C.

H.E Adanech Abiebie, Mayor of Addis Ababa, concludes her fruitful working visit in Washington D.C.In her weeklong Washington D.C mission, The Mayor held a series of bilateral discussions, field visits, experience sharing seminars and diaspora engagements.She had a candid bilateral conversation with her Washington D.C. counterpart, Mayor Muriel Bowser, on ways of implementing the Sister-City […]

Mayors Of Addis Ababa, Washington D.C, Discuss Implementation Of The Sister City Agreements.

The Mayor of Addis Ababa City, Adanaech Abiebie held a fruitful discussion with her Washington D.C. counterpart, Mayor Muriel Bowser.The two mayors exchanged constructive ways of implementing the sister city agreements they have signed in 2019. “We have agreed that we will work together and exchange experiences on the area of urban planning, revenue collection, […]

The Embassy held a successful fundraising and discussion in the presence of H.E Mayor Adanech Abiebie with DMV area Ethiopian Diaspora Business Community.

During the occasion the Embassy raised 200,000 USD for the “Dine for Generation” project. In her remarks, H.E Mayor Adanech elaborated the conducive investment opportunities in Addis Ababa in the areas of technology, construction, health, hospitality, education and several others. She also clarified the City Administration’s commitment to provide efficient services and resolve any obstacles […]