በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የሚመራው ልዑካን ቡድን ጉብኝት
በባልቲሞር ከተማ Keffa Coffee የተሰኘ በቡና ንግድ ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊ አቶ ሳሙኤል ደምሴ ባለቤትነት የተቋቋመ የስፔሻሊቲ ቡና አስመጪ ድርጅት በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የሚመራው ልዑካን ቡድን ጉብኝት ተደረገ። Keffa Coffee, Inc. በአሜሪካ በሚገኘው Walmart የመገበያያ ተቋም የተቆላ ቡና በማስረከብ እንደሚሸጡና እስካሁን ለ1500 የWalmart ሱቆች የአገራችንን የቡና ምርት ለአሜሪካ ገበያ […]
