ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአሜሪካ ምክር ቤት አባል ትሬንት ኬሊን በጽ/ቤታቸው ተቀበሉ
( ሰኔ 27 ቀን 2015ዓ.ም) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአሜሪካ ምክር ቤት አባል ትሬንት ኬሊ ዛሬ (ሰኔ 27/2015 ዓ.ም) በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የተከበሩ ኬሊን ውይይት የኢትዮ አሜሪካ ወዳጅነት የበለጠ በሚጠናከርበት እና የአፍሪካ ቀንድ የሠላም እና ደህንነት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ነበር፡፡የምክር ቤቱ ባለፈው ዓመት ወደ […]
