Entries by Embassy Content Editor

በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የሚመራው ልዑካን ቡድን ጉብኝት

በባልቲሞር ከተማ Keffa Coffee የተሰኘ በቡና ንግድ ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊ አቶ ሳሙኤል ደምሴ ባለቤትነት የተቋቋመ የስፔሻሊቲ ቡና አስመጪ ድርጅት በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ እንድሪስ የሚመራው ልዑካን ቡድን ጉብኝት ተደረገ። Keffa Coffee, Inc. በአሜሪካ በሚገኘው Walmart የመገበያያ ተቋም የተቆላ ቡና በማስረከብ እንደሚሸጡና እስካሁን ለ1500 የWalmart ሱቆች የአገራችንን የቡና ምርት ለአሜሪካ ገበያ […]

በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያና የዳያስፖራ ሁለንተናዊ ተሳትፎን አስመልክቶ በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ ዳያስፖራዎችን ያሳተፈ የውይይት መድረክ በዋሺንግተን ዲሲ የኤፌዲሪ ኤምባሲ በሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓም ተካሄደ።

በውይይት መድረኩ ላይ ክቡር የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሰደር አርጋ፣ በዋሺንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምባሳደር ክቡር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ እና በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶር መሀመድ እንድሪስ የሚመራው የልኡካን ቡድን አወያይነት በኤምባሲው ግቢ ተከናውኗል።ክቡር አምባሳደር ምስጋኑ በእለቱ ባደረጉት ንግግር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ላይ በጋራ በመሆን ሳይከፋፈሉ […]

በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሞሐመድ እንድሪስ የሚመራ ልዑካን ቡድን በሰሜን አሜሪካ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የዳያስፖራ ዲፕሎማሲና ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማጠናከር በሚቻልበት ጉዳዮች ላይ ለመመካከር ቆይታ ያደርጋል።ልዑካን ቡድኑ በዋሺንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተገኝተው በዳያስፖራ ሁለንተናዊ ተሳትፎ እንዲሁም በኤምባሲው የሚሰጡ የዳያስፖራ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በዛሬው እለት ውይይት አካሂደዋል።ክቡር አምባሳደር ስለሺ የኤምባሲው ሰራተኞች በተገኙበት ለልኡካን […]

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአሜሪካ ምክር ቤት አባል ትሬንት ኬሊን በጽ/ቤታቸው ተቀበሉ

( ሰኔ 27 ቀን 2015ዓ.ም) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአሜሪካ ምክር ቤት አባል ትሬንት ኬሊ ዛሬ (ሰኔ 27/2015 ዓ.ም) በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የተከበሩ ኬሊን ውይይት የኢትዮ አሜሪካ ወዳጅነት የበለጠ በሚጠናከርበት እና የአፍሪካ ቀንድ የሠላም እና ደህንነት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ነበር፡፡የምክር ቤቱ ባለፈው ዓመት ወደ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የ21ኛው ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የባለብዙ ወገን ልማት ባንኮችን ሞዴል ማሻሻል” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ውይይት ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ሰኔ 15/2015(ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የ21ኛው ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የባለብዙ ወገን ልማት ባንኮችን ሞዴል ማሻሻል” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ውይይት ላይ ተሳትፈዋል። በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው አዲስ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ስምምነት ጉባኤ ላይ አራት ነጥቦችን አንሥተው አጽንዖት ሰጥተዋል። ነጥቦቹም:- 1) ከዚህ በፊት ቃል የተገቡ ስምምነቶችን መተግበር እንደሚያስፈልግ2) የኮንሴሽናል ፋይናንስ አቅርቦትን ማሳደግ3) ወደ አረንጓዴ […]

DPM and FM Demeke Urges Equitable and Reasonable Use of the Nile

During the “2nd Afri-Run High-Level Forum on Equitable and Reasonable Utilisation of Transboundary Watercourses in Africa” held today at the Skylight Hotel in Addis Ababa, Deputy Prime Minister and Foreign Minister Demeke Mekonnen Hassen urged riparian states for an equitable and reasonable use of the Nile River. The Forum was conducted under the theme “African […]

H.E. Ambassador Seleshi Bekele held a fruitful discussion with Mr. Nick Lagunowich, Pfizer’s

Yesterday, H.E. Ambassador Seleshi Bekele held a fruitful discussion with Mr. Nick Lagunowich, Pfizer’s Global President of Emerging Markets. A team of Pfizer’s executives will travel to Ethiopia to discuss the implementation of its ‘Accord for a Healthier World’ that aims to provide medicines and vaccines to 45 lower-income countries, including Ethiopia, on a not-for-profit […]

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል። በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል። ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል። ክቡር አምባሳደር […]

ክቡር አምሳሳደር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ከሚገኙ ከ36 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ሰኔ 8/2015 ዓ.ም ውይይት አድርገዋል።

ውይይቱም በአገራችን ዘላቂ ሰላም ለመገንባት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች፣ የገጠሙ ፈተናዎችና መፍትሄዎቻቸው፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ ከቤተ-እምነቶች እና መኖሪ ቤቶች ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎች፣ በአገራችን ሰላምና አንድነት የዳያስፖራው ተሳትፎ፣ በሁለትዮሽ ግንኙነትና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር። አምባሳደር ስለሺ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት በአገራችን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን መንግስት ሁሉን አቀፍ […]

ክቡር አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከበድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊም ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱም የበድር ኢትዮጵያ ተወካዮች በቅርቡ ከእስልምና እምነት ተቋማት እና ከመኖሪያ ቤቶች ጋር በተገናኘ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ ተከስተዋል ያሏቸውን ችግሮች አንስተዋል።በድር ኢትዮጵያ ህገ-ወጥነተን እንደማይደግፍ፤ ይሁንና የሚወሰዱ እርምጃዎች ህዝቡን አደጋ ላይ በማይጥል፣ በውይይት እና ወደ ቅሬታ በማያስገባ መልኩ እንዲሆን ጠይቀዋል። ድርጅቱ በቀጣይም አባላቱን በማስተባባር ለአገር ልማት፣ ሰላምና መልሶ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክርም ተናግረዋል። ክቡር አምባሳደር ስለሺ […]